www.maledatimes.com መረጃ ታፈነብን ያሉት መረጃ ሲያፍኑ ሊታይ የሚገባው የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ታሪካዊ ንግግር በሲያትል ዋሽግንተን ፣ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

መረጃ ታፈነብን ያሉት መረጃ ሲያፍኑ ሊታይ የሚገባው የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ታሪካዊ ንግግር በሲያትል ዋሽግንተን ፣

By   /   June 8, 2017  /   Comments Off on መረጃ ታፈነብን ያሉት መረጃ ሲያፍኑ ሊታይ የሚገባው የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ታሪካዊ ንግግር በሲያትል ዋሽግንተን ፣

    Print       Email
0 0
Read Time:43 Second

በኢትዮጵያ ነጻ ጋዜጠኞች ውስጥ የኢትዮጵያ አስተዳዳሪ የሆነው የወያኔ ህወሃት መንግስት የሰዎችን ነጻነት ፣ የመረጅ እጦትን እና የሰበአዊ ጥሰትን ፈጸመ እያሉ ፣የወያኔን መንግስት ሲሳደቡ እና ሲያወግዙ የነበሩ እነዚሁ ጋዜጠኞች በኢሳት መረጃ ማእከል መከፈት አይናቸው ቢገለጥም ኢሳትም እሳት ሆኖባቸው ሲያቃጥላቸው መቀቆየቱ ይታወቃል ለዚህም እንደ መረጃ እና ምሳሌ ለማቅረብ የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ንግግር ብቻውን በመገናኛ ብዙሃን መታፈኑ የህዝቡን የመረጃ ጥማት እንደሚጎዳ እያወቁ ለግንቦት ሰባት ፓርቲ ህልውና ሲሉ ብቻ መረጃዎችን ለማፈን መብቃታቸው ፣ ለኢቢኤስ ወያኔ እንደሚሉት ለኢሳት ብርሃኑ ነጋ ፣ግንቦት ሰባት መሆኑን በግልጽ አሳይተዋል ። የመረጃ ነጻነት ለግል ጥቅም መሆን የለበትም በቴዎድሮስ አፍሮ የቅለመጠይቅ መታፈን አገር ይያዝልኝ ሲሉ የነበሩ እነዚሁ የመገናኛ ብዙሃኖች ዛሬ እና ትላንት የፖለቲካ ፓርቲያችን ህልውናው ተነካ በማለት የጋዜጠኞችን እና የፖለቲካ አመርሮችን ልሳን ሲዘጉ እና ሲያፍኑ ታይተዋል ፣ እንደ ምሳሌ ያህል በደረጀ ደስታ የተጠየቀው ጋዜጠኛ የግንቦት ሰባቱን አቶ ብርሃኑ ነጋን ፣በደካማ እና ጠንካራ ጎኑ አስተያየት ስለሰጠው ይህንኑ አስተያየት በህዝብ ዘንድ ሊቀርብ አይችልም ብለው ማለታቸው በነጻ ጋዜጠኞች ጥርስ እንዲነከስባቸው ሆⶈአል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 8 years ago on June 8, 2017
  • By:
  • Last Modified: June 9, 2017 @ 10:43 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar