Read Time:49 Second
በዛሬው እለት የተጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰሜናዊ አቅጣጫ በረራ ብዙሀን ኤርትራውያን ቤተሰቦችን እና ኢትዮጵያውያንን ያገናኘ እና ያላቀሰ መሆኑን ከስፍራው የደረሱ የመጀመሪያ በረራ ተስተናጋጆች ለማለዳ ታይምስ ገልፀዋል ።
በረራው አስደሳች እና ገራሚ ከመሆኑም በላይ ለሃያ አመታት የተለያዩ ቤተሰቦች የተገናኙበት ነው ሲሉ ገልፀውልናል ።
![](https://i0.wp.com/www.maledatimes.com/wp-content/uploads/2018/07/20180718_110927.png?resize=565%2C608&ssl=1)
አየርመንገዱ ተጓዦችን በአራገፈበት ሰአት ሀገረ ኤረትራን ሲስም
በተለይም ባለፈው የህወሀት መንግስት እና የኤርትራ መንግስት በፖለቲካዊ ኪሳራ ባደረጉት ጦርነት የተለያዩት ቤተሰቦች ሲገናኙ ደስታቸው ወሰን አልነበረውም፣ ግማሹም ቤተሰቦቹን ለዘመናት ሳያዩ የተለዯአቸው እንዳሉ ቢሆንም በምድረ ኤርትራ እንደገና ከቀሪዎቹ ጋር አብሮ መላቀሱ ቀላል አይደለም ብለው ገልፀዋል ።
እንባ እና ሳቅ የተሞላበት ይሄው ግንኙነት ጠቅላይ ሚንስትር አብይን እንዲመሰገን አድርጎታል።
![](https://i0.wp.com/www.maledatimes.com/wp-content/uploads/2018/07/Screenshot_20180718-104945.jpg?resize=565%2C478&ssl=1)
በረራውን ያጠናቀቀው ፕሌን ወደ ማረፊያ ሲቃረብ የደስታ ሲቃ ሲተናነቃት
![](https://i0.wp.com/www.maledatimes.com/wp-content/uploads/2018/07/Screenshot_20180718-105005.jpg?resize=565%2C430&ssl=1)
እናተ እና ለጅ ከሃያ አመታት በኃላ ናፍቆታቸውን ሲወጡ
![](https://i0.wp.com/www.maledatimes.com/wp-content/uploads/2018/07/Screenshot_20180718-105024.jpg?resize=565%2C409&ssl=1)
ቤተሰባዊ ናፍቆት
![](https://i0.wp.com/www.maledatimes.com/wp-content/uploads/2018/07/Screenshot_20180718-105052.jpg?resize=565%2C391&ssl=1)
ደስታ ፣ለቅሶ፣ትካዜ እና የእናትነት ፅናትከልጅ ናፍቆት ጋር
Wondering where the comments are? We encourage you to use the share buttons below and start the conversation on your own!
- Click to email a link to a friend (Opens in new window)
- Click to share on Facebook (Opens in new window)
- Click to share on Twitter (Opens in new window)
- Click to share on LinkedIn (Opens in new window)
- Click to share on Pinterest (Opens in new window)
- Click to share on Tumblr (Opens in new window)
- Click to print (Opens in new window)
Average Rating