www.maledatimes.com የጤና ሚንስትር የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ዘዴውን ዛሬ ይፋ አደረገ! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የጤና ሚንስትር የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ዘዴውን ዛሬ ይፋ አደረገ!

By   /   January 8, 2019  /   Comments Off on የጤና ሚንስትር የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ዘዴውን ዛሬ ይፋ አደረገ!

    Print       Email
0 0
Read Time:52 Second

እንደ ጤና ሚንስትሩ ዶክተር አሚር አማን ገለፃ ከሆነ በዛሬው እለት የጤና ሚኒስቴር የ6ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማ ዛሬ ተጀምሯል ሲሉ ገልፀዋል :: ግምገማው ትኩረት ያደረገው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ100ቀን እቅድ፥ የትኩረት አቅጣጫዎች (flagship initiatives) እና የ6 ወር ዋና ዋና ተግባራት ላይ ነው::

የኢትዮጵያ የመድሀኒት እና ጤና ጥበቃ መስሪያቤት አሰራር ኀሰላ ቀር ከመሆኑም ባሻገር በአፍሪካ በህክምና እጦት እና በባለሙያዎች እውቀት ማነስ በሚጠፋው ነፍስ የኢትዮጵያ ዶክተሮች ግንባር ቀደም እንደሚወስዱ በሁለትሺህ አስራ ሰባት የአለም አቀፍ የህክምና ባለሙያዎች ቦርድ ያጠናው ሪፖርት ይገልጣል ።

ይህን ተከትሎ በሚንስትር መስሪያቤቱ የስራ ማሻሻያ ዘዴዎችን ለማቅረብ መዘጋጀቱን እና እቅዱን በተግባር ለመፈፀም ማቀዱን የሚንስትር መስሪያቤቱ የገለጠው። ማለዳ ታይምስ

በዚህ ሁኔታ ላይ ይከናወናሉ ተብለው ከታሰቡት ጥቂቶቹ የቀዶ ህክምነና ወረፋን መቀነስ በ60% በአዲስ አበባ አካባቢ

ማህበር አቀፍ የመደህንን አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን መክፈት ከ360 ወደ 441 የሚደርሱ ወረዳዎች ወስጥ በስፈት በማሳደግ መንቀሳቀስ 1,217,093 ለሚሆኑ አባ ወራወች እና እማወራዎች የጤናሽፋን ለመስጠት መዘጋጀት።

ጥራቱን የጠበቀ እና ፈዋሽነቱን ያረጋገጡ መደሀኒቶችን በሚፈለገው መጠን መድሀኒቱን ለማህበረሰቡ ለማዳረስ መጣር፣ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ እና ሌሎች መጠነ ሰፊ ዝርዝር ያላቸውን ሀሳቦች ይዞ ቀርቧል ።

ይህ የማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ነው!

https://t.co/3Hf1AbjcpZ

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on January 8, 2019
  • By:
  • Last Modified: January 8, 2019 @ 7:10 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar