Read Time:27 Second
በችካጎ እየተከናወነ በሚገኘው የችካጎ ማራቶን ላይ ኢትዮጵያዊቷ ገለቴ ቡርቃ እና የሻነህ አባቤል በውድድሩ ላይ ከሚጠበቁት ውስጥ ናቸው ፣ ብሪጅ ካሶጅ ከተጀመረ ጀምሮ ከወንዶች ኬንያኖች ጋር ሳትነጣጠል በከፍተኛ ፍጥነት እየተወዳደረች ትገኛለች ።
በከፍተኛ ፍጥነት የምትወዳደረው ብሪጅ የአለምን የሴቶች ሪከርድ ትሰብራለች ተብሎ ይጠበቃል።
የሰላሳ ኪሎሜትር ሩጫ ውድድር በአሁን ሰአት በደረሰኝ መረጃ መሰረት በአንደኝነት ብሪጅ ስትመራ 1:35:18 ሲሆን የስሃነህ አባቤል 1:38:28 ገለቴ ቡርቃ 1:39:11 መሆኑን ተገልጧል ።
ውድድሩ ከባድ ሲሆን የአየሩ ሁኔታ ቀዝቃዛ መሆኑ የኬንያ አትሌቶችን ይበልጥ ፍጥነት እንዲጨምሩ ረድቷቸዋል። አየሩ ብዙ ጊዜ ውድድር ከሚወዳደሩበት የኤልዶሬት አየር ጋር ተመሳሳይነት አለው ተብሏል !!
![No photo description available.](https://scontent-ort2-1.xx.fbcdn.net/v/t1.0-9/72338573_10220873964822382_8038559133059776512_o.jpg?_nc_cat=108&_nc_oc=AQmv1pE6LgVZh0keA2jhwUmOTy6SfL08MPi-8MqAsp_F-qGDfPwvRiUDPhf5i-LwQGs&_nc_ht=scontent-ort2-1.xx&oh=43fd64bed6f61b509f5d6b8e14b3a0e3&oe=5E1FC53D)
![Image may contain: text](https://scontent-ort2-1.xx.fbcdn.net/v/t1.0-9/72170952_10220873991703054_5912052066678734848_o.jpg?_nc_cat=109&_nc_oc=AQmvs0Lb9db7aKPBOj66xU4X6_B4dVoYPGFJRK4PTX-vCfaOeu7vUOmObqqy4yD6XCE&_nc_ht=scontent-ort2-1.xx&oh=b3ab6a2e5dcfe89946a93600bade0ba5&oe=5E360F70)
Wondering where the comments are? We encourage you to use the share buttons below and start the conversation on your own!
- Click to email a link to a friend (Opens in new window)
- Click to share on Facebook (Opens in new window)
- Click to share on Twitter (Opens in new window)
- Click to share on LinkedIn (Opens in new window)
- Click to share on Pinterest (Opens in new window)
- Click to share on Tumblr (Opens in new window)
- Click to print (Opens in new window)
Average Rating