Read Time:32 Second
ፓውላ ራድ ክሊፍ በለንደን ማራቶን በወረሃ ሚያዚያ በተካሄደ ሩጫ ነበር የዛሬ አስራ ስድስት አመታት የፈጣኑን የአለም ሪከርድ የሰበረችው ፣ ሰአቱንም 1:04:28 አመተ ምህረቱም በሁለት ሺህ ሦስት ነበር ። በዘንድሮው የባንክ ኦፍ አሜሪካ ችካጎ ማራቶን ላይ ከተሳተፉት ሯጮች እና በቀዳሚ ስፍራ ከጅምሩ ጀምሮ ስትሮጥ የነበረችው ኬንያዊት ብሪጅ ኮሳጌ 2:14:04 በመሮጥ የአለም ክብረ ወሰን ይዛለች ። ከፍተኛውንም የችካጎ ማራቶን ክፍያ ገንዘብ ይዛ ወደ ሃገሯ ትመለሳለች ።
በሁለተኛ ደረጃ የወጣችው ኢትዮጵያዊ አባቤል የሻነህ ስትሆን በስድስት ደቅቂቃ ከአርባ ሰቀንድ ተቀድማ ነበር ይሔውም 2:20:51 ሲሆን ሦስተኛዋ ገለቴ ቡርቃ 6:51 የተበለጠች ሲሆን 6:20:55 ሆነው ማሸነፋቸውን የችካጎ ማራቶን ላይ የተሳተፈው የማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ከስፍራው ዘግቧል።
![](https://i0.wp.com/www.standardmedia.co.ke/images/sunday/ijotoufcp7nstole5da33e64823be.jpg?w=565&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/www.standardmedia.co.ke/images/sunday/wnm9b32glodk5da33e957af8e.jpg?resize=565%2C318&ssl=1)
ማለዳ ታይምስ !!
Wondering where the comments are? We encourage you to use the share buttons below and start the conversation on your own!
- Click to email a link to a friend (Opens in new window)
- Click to share on Facebook (Opens in new window)
- Click to share on Twitter (Opens in new window)
- Click to share on LinkedIn (Opens in new window)
- Click to share on Pinterest (Opens in new window)
- Click to share on Tumblr (Opens in new window)
- Click to print (Opens in new window)
Average Rating