www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 24
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 24
Latest

የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን መመሪያ ሊወጣለት ነው

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የታክስ ይግባኝ ኮሚሽን መመሪያ ሊወጣለት ነው

ታክስ ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ የሚራዘምበትና ይግባኙን ዘግይቶ ማቅረብ የሚቻልበት አካሔድን ለመፍጠር በታክስ አስተዳደር አዋጅ መሰረት አዲስ መመሪያ ሊወጣ ነው። ከገቢዎች ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በመመሪያው ውስጥ የይግባኝ ባዩ ወይም ወኪሉ የይግባኝ መቅረቢያው ጊዜ ከማለፉ በፊት እንዲራዘምለት በጽሁፍ ለኮሚሽኑ ሊያመለክት የሚችልበት አሰራር ይኖረዋል። ከዚህ ቀደም አዲስ ማለዳ በቁጥር 17 ዕትሟ የ30 ቀናት የመክፈያ ጊዜ የተሰጣቸው ግብር […]

Read More →
Latest

በፓርኮች ላይ የሚከሰት ሰደድ እሳት ለማጥፋት የሚረዱ አውሮፕላኖች እንዲገዙ ጥያቄ ቀረበ

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በፓርኮች ላይ የሚከሰት ሰደድ እሳት ለማጥፋት የሚረዱ አውሮፕላኖች እንዲገዙ ጥያቄ ቀረበ

ባለፉት አራት ወራት በአራት ብሔራዊ ፓርኮች የእሳት አደጋ ተከስቷል ባለፉት አራት ወራት በአራት ብሔራዊ ፓርኮች ድንገተኛ ሰደድ እሳት በመከሰቱ ከፍተኛ ሽፋን ያለው ደን መውደሙን ተከትሎ የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለድንገተኛ አደጋዎች የሚያገለግሉ አውሮፕላኖች እንዲገዙ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሮ ጥያቄ ማቅረቡ ምንጮች ገለፁ። እንደኬንያ ባሉ የጎረቤት አገራት እንደዚህ ዓይነት አደጋዎች ሲከሰቱ መከላከል ሥራ ላይ የተሰማሩ 20 አውሮፕላኖች ሲኖሩ፣ […]

Read More →
Latest

በጎፋ ዞን 49 ተጠርጣሪዎች ላይ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባለመፈጸሙ እስካሁን አልተፈቱም ተባለ

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጎፋ ዞን 49 ተጠርጣሪዎች ላይ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ባለመፈጸሙ እስካሁን አልተፈቱም ተባለ

የሰብኣዊ መብት ኮሚሽን የተፋጠነ ፍትሕ እንዲያገኙ ተናግሬ ነበር ብሏል በደቡብ ክልል፣ በጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ ገልማና ገንዳ ቀበሌዎች መካከል ነዋሪ የሆኑ 49 ሰዎች ከትምህርት ቤት ሥያሜ ቅሬታ ጋር በተያያዘ የወረዳው አስተዳደርና አመራር ከወረዳው ፖሊስ ጋር በመሆን ይዟቸው፣ ለስድስት ወራት ያህል ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተይዘው ማረፊያ ቤት ይገኙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በፍርድ ቤት በ5ሺሕ ብር ዋስ እንዲፈቱ […]

Read More →
Latest

በአፋር ከ300 በላይ ሰዎች በወረርሽኝ ምክንያት አደጋ ላይ ወድቀዋል

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአፋር ከ300 በላይ ሰዎች በወረርሽኝ ምክንያት አደጋ ላይ ወድቀዋል

በአፋር፣ አዳል ወረዳ ʻኤደስ ኤጂፕታይʼ በተባለ ትንኝ አማካይነት በየቀኑ 20 ሰዎች የችኩንጉኒያ በሽታ እንደሚጠቁና እስካሁንም ከ300 በላይ ሰዎች በወረርሽኙ ምክንያት ሕይወታቸው አደጋ ውስጥ መግባቱ ተነገረ። ወረርሽኙ እንደተከሰተ ከታወቀበት የካቲት 2011 ጀምሮ በአስቸኳይ የሕክምና ቡድን ወደ ሥፍራው እንደተላከ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለአዲስ ማለዳ አሳውቋል። ኢንስቲትዩቱ በሽታው በወረርሽኝ መልክ መከሰቱ ከታወቀበት ጊዜ አንስቶ በሽታውን ለመከታተልና ለመቆጣጠር […]

Read More →
Latest

የትግራይ ክልል የቤት እጥረት ለመቅረፍ 100 ሄክታር መሬት ለነዋሪዎች አዘጋጀ

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የትግራይ ክልል የቤት እጥረት ለመቅረፍ 100 ሄክታር መሬት ለነዋሪዎች አዘጋጀ

በትግራይ ክልል የቤት እጥረት ለመቅረፍ ለግለሰቦችና ማኅበራት 100 ሄክታር መሬት መዘጋጀቱን መስተዳደሩ አስታወቀ። በክልሉ ለ500 ማኅበራት የሚሆነ መሬት የተዘጋጀ ሲሆን ለአንድ ሰው 70 ካሬ ለመስጠት ምዝገባ መጀመሩን ክልሉ ይፋ አድርጓል። የቤት እጥረትን ለመቅረፍ በማኅበር ለተደራጁ ነዋሪዎች መሬት መስጠት የተጀመረው በ2009 የተጀመረ ሲሆን የአሁኑ ምዝገባ ከባለፉት ዓመታት ለየት የሚያደርገው በክልሎ ከአንድ በላይ ይዞታ ያላቸው ሰዎችን አለማካተቱ […]

Read More →
Latest

ይደረስ ለኢትዮጵያ መንግስት (ከታማኝ በየነ)

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይደረስ ለኢትዮጵያ መንግስት (ከታማኝ በየነ)

እኔ በደረሰኝ መረጃ ከትናንት ጀምሮ በወሎ ከሚሴና በሽዋ አጣዬ በደረሰ ግጭት ንጹሃን ዜጎች እዬሞቱ ነው፡፡ ለመሆኑ ሰላም የነበር አካባቢ በአንዴ ወደ ጦርነት ቀጠና እንዴት ሊለወጥ ቻለ? የእማራ ክልል መንግስት በእካባቢው የታጠቁ ሃይሎች ሲገቡና ሲወጡ አላየም ነበር? የኦሮሚያ መንግስትስ ከራሱ ሃይል ውጭ የታጠቀ ሃይል ሲያይ ማን ነህ ብሎ አይጠይቅም ወይ? ኦዴፓና አዴፓ በእርግጥ እየተነጋገራችሁ ነው የምትሰሩት? […]

Read More →
Latest

የብሔራዊ አልኮል የቀድሞ ባለቤት ንብረት እንዲጣራ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የብሔራዊ አልኮል የቀድሞ ባለቤት ንብረት እንዲጣራ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ

የብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ሽያጭ መታገድን ተከትሎ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር ባቀረበው ቅሬታ መሰረት የፋብሪካው የቀድሞ ባለሀብት ብርሃኔ ገብረ መድን በአሜሪካ ያላቸው ንብረት በአገሪቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጣርቶ እንዲቀርብ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ። በትውልድ ኤርትራዊ ዜግነታቸው ደግሞ አሜሪካዊ የሆኑት ብርሃኔ የተጠየቁትን የዳኝነት ክፍያ መክፈል ስለማይችሉ የባለቤትነት ጥያቄያቸው በደሀ ደንብ እንዲታይላቸው ጥያቄ ማቅረባቸውን ሚኒስቴር […]

Read More →
Latest

በኹለት ክልሎች ያለሰሌዳ የሚንቀሳቀሱ ‘ሕገ ወጥ’ 134,345 ሞተር ሳይክሎች መኖራቸው ታወቀ

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በኹለት ክልሎች ያለሰሌዳ የሚንቀሳቀሱ ‘ሕገ ወጥ’ 134,345 ሞተር ሳይክሎች መኖራቸው ታወቀ

ሞተር ሳይክሎቹ ከ3-4 ሰዎች በመጫን አደጋ እያደረሱ መሆኑ ታውቋል የፌደራል ትራንስፖርት ባለሥልጣን በሕገ ወጥ መንገድ የገቡ ባለኹለት እግር ሞተር ሳይክሎች አስፈላጊውን ማስረጃና የሠሌዳ ቁጥር እንዲኖራቸው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት የመሥራት ኃላፊነት ቢኖርበትም 134 ሺሕ 345 ሞተር ሳይክሎች ተመዝግበው ሰሌዳ ሳይሰጣቸው በመንገድ ላይ የሚንቀሳቀሱ መሆናቸውን በፓርላማ የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ። በደቡብ ብሔር፣ […]

Read More →
Latest

በስድስት ወራት ውስጥ ከ100 ሺሕ በላይ ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በስድስት ወራት ውስጥ ከ100 ሺሕ በላይ ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር በተሠራው ሥራ በ2011 በግማሽ ዓመት 103 ሺሕ 311 የተለያዩ ጥይቶች፣ 1 ሺሕ 560 ሽጉጦች፣ 5 መትረየስ (ብሬይን) መሣሪያ፣ 5 ክላሽንኮቭ ጠብመንጃ በሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪዎች ቤት ሲበረበር መያዙን የፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለአዲስ ማለዳ አስታውቋል። ይህ የጦር መሳሪያ ዝውውር በ2010 ሙሉ ዓመት ከነበረው ተቀራራቢ መሆኑን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። […]

Read More →
Latest

አባይ 102.9 ኤፍ ኤም ኪሳራ ማወጁን ተከትሎ በሀራጅ ሊሸጥ ነው

By   /  April 9, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on አባይ 102.9 ኤፍ ኤም ኪሳራ ማወጁን ተከትሎ በሀራጅ ሊሸጥ ነው

አባይ ኤፍ ኤም የሬዲዮ ጣቢያ በአሁኑ ጊዜ የከሰረና ሥራ ለመቀጠል አማራጭ የገንዘብ ምንጭ ሊያገኝ ያልቻለ በመሆኑ በንግድ ሕግ መሠረት ኪሳራን በማወጅ ለመዝጋት ሒደት ላይ እንደሆነና በደረሰበት ኪሳራ ለሠራተኞች ደሞዝ መክፈል ባለመቻሉ ፍርድ ቤት ሚያዝያ 8 የሐራጅ ሽያጭ ተመን እንደሚያወጣ ተገለፀ። የ14 ሠራተኞች ከመስከረም እስከ ጥር ያለው የአምስት ወራት ደሞዝ ባለመከፈሉ፣ ጉዳዩን ፍርድ ቤት እያየው እንደሆነና […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar