www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 7
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 7
Latest

ኢዜማ መግለጫ እንዳይሰጥ ተከለከለ

By   /  August 28, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, zena, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on ኢዜማ መግለጫ እንዳይሰጥ ተከለከለ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ነሐሴ 22/2012 በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሔዱ የመሬት ወረራዎችን እና ኢ-ፍትሀዊ የሆነ የመኖሪያ ቤቶችን ክፍፍል በሚመለከት በራስ ሆቴል ሊሰጥ የነበረው መግለጫ በፖሊስ ተበትኗል። የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ናትናኤል ፈለቀ ለአዲስ ማለዳ እንደተናገሩት ከቀናት በፊት ስለ ስለ ስብሰባው ለሰላም ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም እንደሚደረገው ሁሉ በደብዳቤ ያሳወቁ ቢሆንም ዛሬ ነሐሴ 22/2012 […]

Read More →
Latest

በምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ።

By   /  August 28, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on በምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ።

አደጋው ዛሬ ነሐሴ 22/2012 ከረፋዱ 5፡10 ላይ ደርሷል።የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3- 03050 ኢት የሆነ አገር አቋራጭ የሕዝብ ማመላለሻ መኪናከባሕርዳር ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ ምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ ደጅ አጋምና ቀበሌ ባጃጃ ላይ በመውጣቱ የባጃጃ ሾፌሩን ጨምሮ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል […]

Read More →
Latest

ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ!

By   /  August 28, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ!

የደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው መሾማቸውን አል ዓይን አስነብቧል። ከ114 አባላት ካሉትየዞኑ ምክር ቤት 100 ያህሉ በተገኙበት በዛሬው ስብሰባ ሹመቱን በአብላጫ ድምጽ አድቋል ተብሏል። የቀድሞው የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ ዳጋቶ ኮምቤ ‘ከብልጽግና ፓርቲ ሥነ ምግባር በወጣ መንገድ ህዝብና መንግስት የሰጣቸውን ኃላፊነት ወደ ጎን በማለት […]

Read More →
Latest

በአዲሱ ዓመት ለአስር የኤሌክትሮኒክስ የመገናኛ ብዙኃን ፈቃድ እንደሚሰጥ የብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ!

By   /  August 28, 2020  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲሱ ዓመት ለአስር የኤሌክትሮኒክስ የመገናኛ ብዙኃን ፈቃድ እንደሚሰጥ የብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ!

የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ድንቁ እንደገለጹት በቀጣዩ ዓመት ፈቃዱን ከሚያገኙት መካከል በጨረታ ያሸነፉ ሶስት የኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያዎች ይገኙበታል። እንዲሁም ማስረጃዎችን አሟልተው ያቀረቡ የሳተላይት ጣቢያ ፈቃድ ፈላጊዎች ወዲያውኑ ይስተናገዳሉ ብለዋል። ፈቃዱ የሚሰጠው ፍላጎትን በማመጣጠንና ያለውን ምጥን የሆነ የአየር ሞገድ ታሳቢ በማድረግ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ አስረድተዋል። የሕትመት መገናኛ ብዙኃንን ለማስፋፋት ፍላጎትን መሰረት ያደረገ ፈቃድ ለመስጠት ዝግጅት […]

Read More →
Latest

ሰኔ 15 ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ቦምብ በመወርወር ወንጀል የተከሰሱ አምስት ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ።

By   /  August 28, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on ሰኔ 15 ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ቦምብ በመወርወር ወንጀል የተከሰሱ አምስት ተከሳሾች ጥፋተኛ ተባሉ።

ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ በመወርወር የሽብር ወንጀል የተከሰሱ አምስት ተከሳሾች የጥፋተኝነት ፍርድ ተፈረደባቸው። ተከሳሾቹ ጌቱ ቶሎሳ፣ ብርሃኑ ጃፋር፣ ጥላሁን ጌታቸው፣ ደሳለኝ ተስፋዬ እና ባህሩ ቶላ ናቸው። የጥፋተኝነት ፍርዱን የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የወንጀል ችሎት ነው ያስተላለፈው። የዐቃቤ ህግ ክስ እንደሚያመላክተው […]

Read More →
Latest

ከአማራ ብሐራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ፤

By   /  August 28, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on ከአማራ ብሐራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ፤

ድርጅታችን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተፈፀመው «የዘር ማጥፋት ወንጀል» እንደሆነ በመግለፅ በጥፋቱ የተሳተፉ፣ ሕዝቡን ከጥቃት የመከላከል ኃላፊነታቸውን ያልተወጡ የመንግስት አመራሮችም በጉድለታቸው ልክ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ እና ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖችን የመልሶ ማቋቋም ስራ እንዲሰራ ጥሪ ማቅረቡ ይታወሳል። አብን ጥቃቱ መፈፀም ከጀመረበት ዕለት አንስቶ የነቃ ክትትል በማድረግ በርካታ ወገናዊ ኃላፊነቱን ሲወጣ ቆይቷል። ጥቃቱ […]

Read More →
Latest

ፍርድ ቤቱ በጋዜጠኛ ጉዩ ዋርዮ ላይ ለፖሊስ ተጨማሪ የምርማራ ጊዜ ፈቀደ

By   /  August 14, 2020  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፍርድ ቤቱ በጋዜጠኛ ጉዩ ዋርዮ ላይ ለፖሊስ ተጨማሪ የምርማራ ጊዜ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2012 የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አረዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በጋዜጠኛ ጉዩ ዋርዮ ላይ ዛሬ ለፖሊስ ተጨማሪ የ10 ቀን የምርማራ ጊዜ ፈቅዷል። ተጠርጣሪው ጉዩ ዋርዮ አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ቃለ መጠይቅ በማድረግ ፕሮግራሙን ቆርጦ በማቅረብ፣ ሰኔ 22 እና 23 ቀን 2012 ዓ.ም አመጽና ብጥብጥ እንዲነሳ በኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ (ኦ.ኤም.ኤን) በመቀስቀስ ወንጀል […]

Read More →
Latest

በመቀለ ‘ሕገወጥ ሰልፍ ሊያካሂዱ ሲሉ ተይዘዋል’ የተባሉ ዘጠኝ ወጣቶች ላይ ክስ ሊመሰረት ነው!

By   /  August 14, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on በመቀለ ‘ሕገወጥ ሰልፍ ሊያካሂዱ ሲሉ ተይዘዋል’ የተባሉ ዘጠኝ ወጣቶች ላይ ክስ ሊመሰረት ነው!

በመቀለ ‘ሕገወጥ ሰልፍ ሊያካሂዱ ሲሉ ተይዘዋል’ የተባሉ ዘጠኝ ወጣቶች ላይ የትግራይ ፓሊስ ምርመራውን በመጨረሱ ፋይላቸውን ክስ እንዲመሰረት ወደ ዐቃቤ ሕግ ማስተላለፉን ገልጿል። ከዚህ ቀደምም ሦስት ጊዜ ፍርድ ቤት መቅረባቸውንና ከሰባት ቀን በኋላ ክስ እንደሚመሰረትባቸው ነው ቢቢሲ የዘገበው። እንደ ቢቢሲ ዘገባ ወጣቶቹ ከ46 ቀናት በፊት፣ ሐምሌ ወር መጀመሪያ ላይ በመቀለ የሮማነት አደባባይ ላይ መንግሥትን በኃይል ለመጣል […]

Read More →
Latest

ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ በህወሓትና በፌደራል መንግሥቱ መካከል ያለው ፍጥጫ በንግግር ሊፈታ ይገባል ሲል መክሯል።

By   /  August 14, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ በህወሓትና በፌደራል መንግሥቱ መካከል ያለው ፍጥጫ በንግግር ሊፈታ ይገባል ሲል መክሯል።

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርና የሠላም ኖቤል ተሸላሚው ዐቢይ አሕመድ  አስታራቂና የሚያቀራርቡ ንግግሮቻቸውን ወደ ተግባር እንዲለውጧቸው ኢንተርናሽናል ክራይስስ ግሩፕ ጠይቋል። ቡድኑ በተጨማሪም ያለውን ውጥረት ለማርገብ አስፈላጊ ከሆነም የአፍሪካ ሕብረት ወይም የአፍሪካ መሪዎች በማሸማገሉ በኩል ተሳትፎ ሊያደርጉ ይችላሉ ከማለት በተጨማሪ በተለይ የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀ መንበር የሆኑት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ቁልፍ ሚና ሊጫወቱ ይችላሉ ብሏል። ኢንተርናሽናል […]

Read More →
Latest

የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጥበቃ ኃላፊ የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት እሳቸውም እራሳቸውን አግልለዋል!!

By   /  August 14, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጥበቃ ኃላፊ የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት እሳቸውም እራሳቸውን አግልለዋል!!

የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የጥበቃ ኃላፊ የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት ሲሆን እሳቸዉ እና ቤተሰቦቻቸው በተደረገላቸዉ ምርመራ ከቫይረሱ ነፃ መባላቸዉን በቲዉተር ገፃቸዉ ገልጸዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ራሳቸውን አግልለዋል! ትናንት ምሽት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በተተረከ ዘጋቢ ፊልም ምርቃት መርሀ ግብር ላይ በክብር እንግድነት ተጋብዘው መገኘት ያልቻሉት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በኮሮና ቫይረስ በመጠርጠራቸው […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar