www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 18
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 18
Latest

16 Including Ethiopian Top Gov’t Officials Detained

By   /  May 11, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on 16 Including Ethiopian Top Gov’t Officials Detained

The Ethiopian Federal Anti-Corruption Commission (FACC) has arrested 16 people including top government officials  on suspicion of  ”corruption related crimes” this afternoon, State TV announced.  Melaku Fenta, Director of Ethiopian Revenue and Customs Authority (ERCA) and member of the Executive Committee of Amhara National Democratic Movement (ANDM) and the ruling coalition EPRDF and  Gebrewahid Woldegiorgis, Deputy Director and Head of Law Enforcement at the ERCA […]

Read More →
Latest

የገቢዎች ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ሌሎች ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

By   /  May 11, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የገቢዎች ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ሌሎች ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የፌዴራሉ የስነ ምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የገቢዎች ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታን እንዲሁም፣ምክትል ዳይሬክተሩን አቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስን ጨምሮ 12 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ። ኮሚሽኑ እንዳለው በግለሰቦቹ ላይ በቂ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ተሰባስበዋል። ጉዳዩ ለፍርድ ቤት እስኪቀርብ ድረስም ተጠርጣሪዎቹን በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲቆዩ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን ገልጿል። የፌዴራሉ የስነ ምግባርና የጸረ ሙስና […]

Read More →
Latest

ፓትርያሪኩ ሙስናን በጋራ መቃወም እንደሚገባ አሳሰቡ

By   /  May 10, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፓትርያሪኩ ሙስናን በጋራ መቃወም እንደሚገባ አሳሰቡ

‹‹ክርስቶስ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ እንደተነሣ እኛም ሙስናን ከቤታችን ማጥፋት አለብን፤ የካህን ሙሰኛ፣ የካህን ሌባ፣ የካህን ጉቦኛ መኖር የለበትም፡፡›› /ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በበዓለ ትንሣኤ የ‹‹እንኳን አደረስዎ›› መርሐ ግብር ላይ ከተናገሩት/ በ‹‹እንኳን አደረስዎ›› መርሐ ግብር በኬክ፣ ቼክ እና ሌሎችም ውድ ገጸ በረከቶች ስም የሚፈጸመው ዝርፊያና ብኩንነት እንዲቀር ተደርጓል! የፓትርያሪኩ ጽኑ የፀረ – ሙስና አቋም ፅልመታዊውን ቡድን አሳስቧል፡፡ ከክርስቶስ […]

Read More →
Latest

“አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል” (ደረጀ ሃብተወልድ)

By   /  May 10, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on “አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል” (ደረጀ ሃብተወልድ)

የኢህአዴግ ታማኝ ተሿሚ የሆኑት የሱማሌ ክልል ፕሬዚዳንት በዘር ላይ ያነጣጠረ አደገኛ ቅስቀሳ ሲያደርጉ የሚያሳይ ቪዲዮ ኢሳት እጅ ገብቷል። በአንድ ከፍተኛ የኢህዴግ ተሿሚ ደረጃ እንዲህ ያለ አሳፋሪ፣ ዘግናኝና ዘረኛ የሆነ ቅስቀሳ በአደባባይ ሲታወጅ መሰማቱ፤ ገዥዎቻችን ይህችን አገር መውጫ ወደሌለው አረንቋ እየከተቷት እንደሆነ የሚያስረዳ ነው። ባለስልጣኑ ተራ ግለሰብ እስካልሆኑ ድረስ እና ንግግሩንም ያደረጉት መንግስታዊ ሥራቸውን እያከናወኑ ባለበት […]

Read More →
Latest

የአባትን እዳ ለልጅ አወረሱት ፦ልጆቼ እስር ቤት ግፍ እየተፈጸመባቸው ነው”

By   /  May 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአባትን እዳ ለልጅ አወረሱት ፦ልጆቼ እስር ቤት ግፍ እየተፈጸመባቸው ነው”

  “ይድረስ ለኢትዮጵያ ህዝብ – ልጆቼ እስር ቤት ግፍ እየተፈጸመባቸው ነው” ከኣስገደ ገ/ስላሴ መቀሌ ህገ-መንግስቱ የሰጠኝን መብት ተጠቅሜ በስልጣን ላይ ያለውን ገዢ ፓርቲና መንግስት በተለያዩ ጽሁፎች ስቃወም፣ የዓረና/መድረክ ተቃዋሚ ፓርቲም አባል ሆኜም ስንቀሳቀስ መቆየቴ ለህዝብ ግልጽ ነው። የገዢው ፓርቲ ከፍተኛ ባለስልጣናት ስም አጉድፈሀል በሚል ሰበብም ስታሰርና ስፈታ ቆይቿለሁ። ይህ አልበቃ ብሏቸው በልጆቼ መጡብኝ። አሕፈሮም እና የማነ […]

Read More →
Latest

የዚህ ሳምንት የፍኖተ ነጻነት ልዩ እትም ቀርቦላችኋል ያንብቡት

By   /  May 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የዚህ ሳምንት የፍኖተ ነጻነት ልዩ እትም ቀርቦላችኋል ያንብቡት

የፍኖተ ነጻነት ልዩ እትም ቀርቦላችኋል ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ሊንክ ይጫኑ »»»»Finote-Netsanet-News-PaperNo-75

Read More →
Latest

ኢትዬጵያዊመልኩንነብርዥንጉርጉርነቱን ሊቀይር ከቶ ይቻለዋልን? (ትንቢተ ኤርምያስ13:23) ከምናሴ መስፍን – ኖርዌይ

By   /  May 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዬጵያዊመልኩንነብርዥንጉርጉርነቱን ሊቀይር ከቶ ይቻለዋልን? (ትንቢተ ኤርምያስ13:23) ከምናሴ መስፍን – ኖርዌይ

በዚች ባለንበት ፕላኔት ላይ የሰውልጅን አስተሳሰብ ወይም ህገ-ልቦና ከሚዳኙት ረቂቅ ክንውኖች መሀከል የስነ መለኮት ወይም የስነ ፅሁፍ ሀብቶችውስጥ ታላቁመጽሐፍ (መጽሐፍ ቅዱስ) አቢዩ ነው። ታላቁመጽሀፍ ስለኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያኖችምንነት በቅጡይናገራል። ምንም እንኩዋን በአገራችን የኢትዬጵያን ታሪካዊ ጠላቶች ዘመቻ – ከውጭም ሆነ ከውስጥ እኩይ ጡት ነካሽ ልጆቾዋም የሚሰነዘሩ – ዘርፈ ብዙ እርሳዋነትዋን የማጥፉት ዘመቻዎች እንደ ሕገ ቃል ሆኖ የሚመነዘሩ ቢበዙም […]

Read More →
Latest

የታሪክ ተወቃሽነቱን ከራሳችን እንጀምር ! በመንገሻ ሊበን

By   /  May 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የታሪክ ተወቃሽነቱን ከራሳችን እንጀምር ! በመንገሻ ሊበን

                                                          ግልጽ መልእክት ለአገራችን የታሪክ ፀሃፊዎችና ፖለቲከኞች !                                                                          የታሪክ ተወቃሽነቱን ከራሳችን እንጀምር !                                                                                                  በመንገሻ ሊበን እኛ ኢትዮጵያዊያን የአኩሪ ታሪክ ባለቤቶች እንደሆን ከልጅነት እድሜያችን ጀምሮ እየተነገረን ያደግን ህዝቦች ነን ። የሰው […]

Read More →
Latest

ከዋሽንግተንና አካባቢዉ የጋራ ግብረሃይል የተሰጠ መግለጫ ሚያዝያ 30 ቀን 2005 ዓ/ም

By   /  May 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከዋሽንግተንና አካባቢዉ የጋራ ግብረሃይል የተሰጠ መግለጫ ሚያዝያ 30 ቀን 2005 á‹“/ም

የዋሽንግተንና አካባቢዉ የጋራ ግብረሃይል Email: dcjointtaskforce@gmail.com የዋሽንግተንና አካባቢዉ የጋራ ግብረሃይል Email: dcjointtaskforce@gmail.com ከዋሽንግተንና አካባቢዉ የጋራ ግብረሃይል የተሰጠ መግለጫ ሚያዝያ 30 ቀን 2005 á‹“/ም አምባገነኑ እና በፍጹም ማናለብኝነት የኢትዮጵያን ህዝብ ስብእና በመርገጥ፤ በማፈናቀል፤ በመግደል፤ ነጻነቱን በመቀማት፤ ሀገራችንን እየጠፋት የሚገኘዉ የወያኔ ስርአት ከእለት እለት እየፈፀመ ያለዉ ግፍ እየከረረ መጥቷል። ለነጻነታቸዉ ሚታገሉ ዜጎችን በሀገራቸዉ አሸባሪ እያለ እያሰረ ይገኛል። […]

Read More →
Latest

ሚጡ

By   /  May 9, 2013  /  POEMS  /  Comments Off on ሚጡ

  ሚጡ ሚጢጢዬ – እንቦቀቅላዋ የ5 ዓመት ዕድሜ – ያልታወቀ ዕጣዋ እባቡን በእጇ – ዳበስ ብታደርገው ዓይቶ ጥሏት ሄደ – ልጅነቷን ቢያውቀው በሬው፣ ውሻው – የዱር አራዊቱ ሕፃናት አይነኩም – ያውቃሉ ከጥንቱ ሚጡ እንደልማዷ – ጨዋታ ፈልጋ አባባ እያለች – እጇን ስትዘረጋ የ50 ዓመቱ አዛውንት – አጋደማት ካልጋ።                    ከኣብርሃም  (ከዘራ)  

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar