www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 6
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 6
Latest

በዜጎች ላይ የመብት ጥሰት እየፈጸሙ ያሉ የመንግስት ተቋማት እና አስፈጻሚዎች በህግ ሊጠየቁ ይገባል !!!

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በዜጎች ላይ የመብት ጥሰት እየፈጸሙ ያሉ የመንግስት ተቋማት እና አስፈጻሚዎች በህግ ሊጠየቁ ይገባል !!!

ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ(አንድነት) የተሰጠ መግለጫ ======================= የአሜሪካ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መስሪያ ቤት እ.ኤ.አ በ2013 á‹“.ም በኢትዮጵያ ተፈፀሙ ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ሪፖርት ተመልክተነዋል፡፡ በሪፖርቱ የተካተቱት የመብት ጥሰቶች አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በተደጋጋሚ ያጋለጣቸው እና ከፍተኛ ትግል እያደረግንባቸው የሚገኙ አስከፊ ተግባራት እንደሆኑ ቢታወቅም የቆምንለት ዓላማ እና እየታገልነው ያለው ስርዓት በሌሎች ዘንድም ድርጊቱ የታወቀ መሆኑን […]

Read More →
Latest

የሰማያዊ ፓርቲ የመስክ ጉብኝት የመንግስታዊ ሽብር አሜኬላዎች እየገጠሙት ነው::

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰማያዊ ፓርቲ የመስክ ጉብኝት የመንግስታዊ ሽብር አሜኬላዎች እየገጠሙት ነው::

ምንሊክ ሳልሳዊ ፦ ሰማያዊ ፓርቲ የጀመረውን ሰላማዊ ትግለ ለማጎልበትና የፓረቲውን መዋቅር የስራ እንቅሰቃሴ ለመገምገምና ለማጠናከር እነዲሁም መዋቅሩ ያለበትን ችግር መፍትሄ ለመስጠት ታስቦ የተዘጋጀ የመስክ ጉብኝት እንዲያደርጉ በሶስት ቡድን የተከፈለ ልኡካን በሃገሪቱ ማሰማራቱ ይታወቃል:: እነዚህ የልኡካን ቡድን አባላት የመስክ ጉበኝት በአጠቃላይ በ14 ዞኖችን የሚያካትት ሲሆን ወደ 200 የሚጠጉ ወረዳዎች ላይ ያሉ የሰማያዊን የፓርቲ እንቅስቃሴ ከሚመሩ አስተባባሪዎች […]

Read More →
Latest

Global Alliance for the Rights of Ethiopians in Saudi Arabia donates $30.000.00 US dollar

By   /  January 3, 2014  /  AFRICA, Ethiopia, ኣማርኛ  /  Comments Off on Global Alliance for the Rights of Ethiopians in Saudi Arabia donates $30.000.00 US dollar

Read More →
Latest

Explaining the Ethiopian outmigration: Incentives or Constraints? Seid Hassan and Minga Negash1

By   /  December 19, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Explaining the Ethiopian outmigration: Incentives or Constraints? Seid Hassan and Minga Negash1

In both theory and practice, pull and push factors drive migrants out of their own countries of origin. The factors are complex but they are in general categorized as: (a) demand-pull factors, represented by better economic opportunities and jobs in the host (new) country; (b) supply-push factors, represented by the lack of economic opportunities, jobs, […]

Read More →
Latest

ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 58 የዲሴምበር 2013 ዕትም ወጥቷል። እንደሚታወቀው ዘ-ሐበሻ ዲሴምበር 28 5ኛ ዓመቷን ትደፍናለች – እንኳን አደረሰን።

By   /  December 19, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 58 የዲሴምበር 2013 ዕትም ወጥቷል። እንደሚታወቀው ዘ-ሐበሻ ዲሴምበር 28 5ኛ ዓመቷን ትደፍናለች – እንኳን አደረሰን።

ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 58 የዲሴምበር 2013 ዕትም ወጥቷል። እንደሚታወቀው ዘ-ሐበሻ ዲሴምበር 28 5ኛ ዓመቷን ትደፍናለች – እንኳን አደረሰን።የወሩን እትም ማየት ይፈልጋሉን እንግዲያውስ እኛም ለእርስዎ ብለን አቅርበንልዎታል እና ይህንን ይጫኑ የዘሃበሻን አምስተኛ አመት ለማክበር ይቻለን ዘንድ የእርስዎን እርዳታን እንሻለን እና እባክዎትን በዘሃበሻ ዌብ ሳይት የፔይ ፓል ፎርም ላይ የሚቻልዎትን ይለግሱን ።እኛም ለእርስዎ እንቆማለን እርስዎም ለእኛ ይቁሙ ! […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና የሽብርተኝነት ጥቃት (በወሰን ሰገድ ገብረ ኪዳን )

By   /  December 19, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና የሽብርተኝነት ጥቃት (በወሰን ሰገድ ገብረ ኪዳን )

ኢቲቪ ከምሸቱ 2 ሰዓት ዜና በኋላ ጥቂምት 3 ቀን 2003 ዓም የዋልያዎቹንና የናይጀሪያን ቡድን ጨዋታ በሚካሄድበት አ/አበባ ስታዲየም የሽብር ጥቃት ሊፈፅሙ የነበሩ አሸባሪዎች በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሚያትት ዶክመንተሪ አሳየን፡፡ በዶክመንተሪው እንዳሳየን አሸባሪዎቹ በሙሉ (ዜግነታቸው) ሱማሌያውያን ናቸው፡፡ የሸብር ተግባር ለመፈፀም ስልጠና የወሰዱት በአልሻባብ ነው፡፡ በዶክመንተሪው ውስጥ ቃላቸውን ሲሰጡ የሚታዩት አሸባሪዎች እንደሚናገሩት ወደኢትዮጵያ ቀድመው ገብተው ጥቃት […]

Read More →
Latest

ሕወሓት እና መስእዋትነት (የሕዝብ ልጆችን መስእዋትነት በክህደት የተካ መንግስት)

By   /  December 19, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሕወሓት እና መስእዋትነት (የሕዝብ ልጆችን መስእዋትነት በክህደት የተካ መንግስት)

ሕወሓት እቃወማለሁ የምትሉ ሰዎች የሕወሓት ድርጊት የሆነውን ዘረኝነት ባትረጩ መልካም ነው:: የትግራይ ህዝብ ንጹህ ኢትዮጵያዊ ነው:: የትግሉ ጊዜ የነበረው እና አሁን ያለው የሕወሓት እና የትግራይ ሕዝብ ግንኙነት በጣም ሻክሯል:: የትግራይ ሕዘብ የሕወሓት ደጋፊ ቢሆን ኖሮ በአሁን ወቅት ሕወሓት እርስ በርሱ ባልተባላ ነበር የትግራይ ህዝብ እንደሌላው የኢትዮጵያ ህዝብ ሁሉ እያከከ…See More የታጋዩ እናት ..ልጅሽ በረሃ የገባው […]

Read More →
Latest

ሳኡዲ ስደተኞች

By   /  December 19, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሳኡዲ ስደተኞች

Saudi imigrant final ««»«»«»ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ ከኛ ጋር ስለ ነበሩ ከልብ እናመሰግናለን

Read More →
Latest

የአማራው ክልል ፕሬዘደንት የነበሩት አቶ አያሌው ጎበዜ ስልጣቸውን ለቀቁ!!

By   /  December 19, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአማራው ክልል ፕሬዘደንት የነበሩት አቶ አያሌው ጎበዜ ስልጣቸውን ለቀቁ!!

(EMF) ለረዥም አመታት የአማራው ክልል ፕሬዘደንት የነበሩት አቶ አያሌው ጎበዜ በትላንትናው እለት ከስልጣናቸው እንዲነሱ ተደርጓል። በሳቸውም ምትክ የብአዴን እና የክልሉ ምክትል ፕሬዘደንት የሆኑት አቶ ድጉ አንዳርጋቸው በምትካቸው ስልጣኑን ተረክበዋል። የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት እንዳሉት ከሆነ፤ “የአሁኑ የስልጣን ሽግሽግ፤ የቀድሞዎቹን ባለስልጣናት በአዳዲስ ሰዎች የመተካት ስራ ነው” ብለዋል። ይህ አባባል ግን በብዙዎች ዘንድ እምብዛም ተቀባይነት ያገኘ አይመስልም። ሆኖም […]

Read More →
Latest

አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ ክፍል ሁለት(ያሬድ ኃይለማርያም ከብራስልስ )

By   /  December 18, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ ክፍል ሁለት(ያሬድ ኃይለማርያም ከብራስልስ )

የፍርሃት ባህልን እያነገሰ ያለው የኢትዮጵያ ፖለቲካ፤ ታኅሣሥ 9፣ 2006 የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሂደት በኢትዮጵያዊያን ላይ እያሰፈነ ስላለው የፍርሃት ባህል ቀደም ሲል ባሰራጨሁት የዚህ ጽሑፍ የመጀመሪያ ክፍል ውስጥ ባለሙያዎች በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ ለፍርሃት ባህል መስፈን መንሰዔዎች ያሏቸውን ነጥቦች ዘርዝሬ ነበር። በክፍል አንድ ጽሑፌ መግቢያ ላይ እንደገለጽኩት ምንም እንኳን ፍርሃት የግለሰቦች ባህሪ መገለጫዎች መካከል አንዱ ቢሆንም የዚህ ጽሑፍ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar