www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 7
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 7
Latest

Ethiopian maid found hanging by tree in Saudi

By   /  December 18, 2013  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopian maid found hanging by tree in Saudi

 source By Staff  reporter An Ethiopian housemaid was found hanging by a tree near her employer’s house in Saudi Arabia and police believe the woman had committed a suicide. Passers-by in a neighborhood in the southern town of Najran stumbled across the hanging body and called the police. “Police said the main appears to have committed […]

Read More →
Latest

“Regional Integration in the Horn of Africa and Beyond: An Assessment of the Political and Economic Impacts of the Grand Ethiopian Renaissance Dam Project”

By   /  November 5, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on “Regional Integration in the Horn of Africa and Beyond: An Assessment of the Political and Economic Impacts of the Grand Ethiopian Renaissance Dam Project”

  Friday, Nov. 8th 3:00 – 4:30 PM Hale Hall, Room 110B 154 W. 12th Avenue Ohio State University Columbus 43210 Dr. Brook Hailu Beshah, Adjunct Professor E.W. Scripps School of Journalism School of Communication Studies, Ohio University Ethiopia’s Renaissance Dam, slated for completion in 2017, is projected to be the largest hydroelectric power plant […]

Read More →
Latest

ወሲብ ምን ይሰራል? – ጃፓኖች !አድማስ ሬዲዮ

By   /  October 24, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ወሲብ ምን ይሰራል? – ጃፓኖች !አድማስ ሬዲዮ

ከዓለም ታላልቅ ኢኮኖሚ ባለቤቶች አንዷ የሆነችው ጃፓን የህዝቧ ብዛት በዚሁ ከቀጠለ፣ በ2060 á‹“.ም ፣ እንክውን ሊጨምር፣ ጭራሽ አሁን ካለው በ1/3ኛ ሊቀንስ እንደሚችል እየተነገረ ነው። ይህ የሆነው ደግሞ ጃፓናውያን ወጣቶች፣ የውነት ትዳር ከመመስረት ይልቅ፣ በኮምፒውተር ጌም የውሸት ትዳር መጫወትን መርጠው በመገኘታቸው ነው። በዚህም የተነሳ ለወሲብ ያላቸው ስሜት በጣም ቀንሷል. . ይላል ቢቢሲ። እስቲ በቁጥር እንየው። የጃፓን […]

Read More →
Latest

የአሲምባ ፍቅር ደራሲ- ካህሳይ አብርሀ (አማኑኤል) ትችት-(ሐተታ)- ሽፈራው ክፍል ሁለት

By   /  October 24, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአሲምባ ፍቅር ደራሲ- ካህሳይ አብርሀ (አማኑኤል) ትችት-(ሐተታ)- ሽፈራው ክፍል ሁለት

አንባቢ ሆይ : በክፍል አንድ ባጭሩ አንደገለፀሁት ጓድ “አማኑኤል” ጋር በሕብረ ብሔራዊዉ የኢትዮጵያ  ህዝባዊዉ አቢዮታዊዉ ሠራዊት (ኢሕአሠ) በወሎ፣ በቤጌምድር እና በትግራይ በብዙ ፈተናና ችግር አብረን ተካፍለናል። ከ30 አመት በኋላም ተገናኝተን ስለ ኢሕአሠ መጽሃፍ ለመጻፍ እንዳሰበ ሲነግረኝ እንደምረዳዉ ቃሌን ሰጥቸ በሰፊው አስተዋጽዖ አድርጌአለሁ ።መጽሐፉ እስኪወጣ ብዙ ጓጉቻለሁ ጠብቄአለሁ። እንደወጣም በተቻለኝ አቅም በብዙ መንገድ ለአንባቢያን እንዲደርስ አድርጌአለሁ። […]

Read More →
Latest

ጨፈቃ እንዳይባክን ዳዋውን ትተን ዐይጧን ብቻ እንምታ ግርማ በላይ ኢትዮጵያ፤ አዲስ አበባ

By   /  October 24, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጨፈቃ እንዳይባክን ዳዋውን ትተን ዐይጧን ብቻ እንምታ ግርማ በላይ ኢትዮጵያ፤ አዲስ አበባ

(gb5214@gmail.com)   ባለፈው ሣምንት የሆነ ነገር ጽፌ በአንዳንድ የነጻ ሃሳብን ፍሰት በሚፈቅዱ ድረ-ገፆች ማስነበቤ ይታወሳል፡፡ á‹« ጦማሬ በተቃውሞው ጎራ ተሰልፈው እየታገሉ ለሚገኙ የተወሰኑ አካላትና ለላንቲካውና ለመናጆነትም ቢሆን ለአንድ አካሄዱ ‹ያስፈራኝ› ግለሰብ የተላከ ነበር፡፡ መልስ ስጠብቅ አንድ ሣምንት ሆነኝ፡፡ ነገር ግን በድጋፍም በነቀፌታም በስድብም ጭምር ጥቂት ከማይባሉ ግለሰቦች በኢሜል ከተላከልኝ መልእክት በስተቀር ከጠየቅኋቸው አካላት ጭንቀቴን ተረድተው […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያዊቷ በቤሩት በመኪና አደጋ ህይወቷ አለፈ ኤምባሲውም ሃላፊነት አልወስድም ብሎአል ።

By   /  October 24, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያዊቷ በቤሩት በመኪና አደጋ ህይወቷ አለፈ ኤምባሲውም ሃላፊነት አልወስድም ብሎአል ።

ስራ ሰርቼ አልፎልኝ ቤተሰቦቼንም ህይወታቸውን እለውጣለሁ ብላ ወደ ሰው አገር የተጓዘችው ወጣት በወጣችበት እንደቀረች የገለጸው የቤሩት ብሎግ ሲሆን በእጇ ላይ ምንም መታወቂያም ሆነ ማንነቷን መግለጫ የሚሆናትን ነገር አልያዘችም ሲል የዜና ዘገባውን ሲያጠናክር ከማንነቷ በስተጀርባ የደረሰባትን የመኪና አደጋ ገልጾአል ።ይኸውም ይህችው ወጣት የተገደለችው በመኪና አደጋ ተገጭታ ሲሆን ገዳዩ ያልተያዘ ከመሆኑም በላይ ፣ለድረሱልን ጥሪ የተደረገለት በአቅራቢያው የሚገኘው […]

Read More →
Latest

ጠ/ሚ ኃይለማርያም ከማስረጃ አልባ ፍረጃ እንዲላቀቁ አንድነት አሳሰበ

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠ/ሚ ኃይለማርያም ከማስረጃ አልባ ፍረጃ እንዲላቀቁ አንድነት አሳሰበ

  በመስከረም አያሌው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ካለፈው ስህተታቸው በመማር ከአጉልና ማስረጃ አልባ ፍረጃ እንዲላቀቁ አሳሰበ። ፓርቲው ከትናንት በስትያ ባወጣው መግለጫ እንደገለፀው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ባለፈው ሳምንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በመሪ ደረጃ በማይጠበቅ መልኩ የአንድነትን እንቅስቃሴ ስም ለማጥፋት በመሞከራቸው ከዚህ ድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል ብሏል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የራሳቸው አጀንዳ የላቸውም፣ […]

Read More →
Latest

በሳይንስና በሒሳብ የላቀ ውጤት ያመጡ ይሸለማሉ

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሳይንስና በሒሳብ የላቀ ውጤት ያመጡ ይሸለማሉ

    (በጋዜጣው ሪፖርተር) የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ውጤታማ መምህራን፣ ተማሪዎችን፣ የፈጠራ ባለሙያዎችንና ተመራማሪዎችን ሊሸልም ነው። ሚኒስቴሩ ጥቅምት 17 ቀን 2006 á‹“.ም በጠ/ሚኒስትር ፅ/ቤት አዳራሽ ለማካሄድ ባቀደው በዚሁ የሽልማትና የዕውቅና ፕሮግራም ላይ ተሸላሚ ሆነው የሚቀርቡት በሳይንስ፣ በሒብ፣ በችግር ፈቺ ምርምርና በፈጠራ ውጤቶች ከሁሉም የአገሪትዋ ክፍሎች ውጤታማ የሆነ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ ተመራማሪዎችና የፈጠራ ባለሙያዎችን ነው። በዕለቱ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም […]

Read More →
Latest

የፀረሙስና ኮሚሽን ሠራተኞች የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጥያቄያቸው ባለመመለሱ ቅሬታ ውስጥ ናቸው

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፀረሙስና ኮሚሽን ሠራተኞች የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጥያቄያቸው ባለመመለሱ ቅሬታ ውስጥ ናቸው

  (በጋዜጣው ሪፖርተር) የፌዴራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አንዳንድ ሠራተኞች ከክፍያና ጥቅማጥቅም ማነስ ጋር በተያያዘ በሥራቸው ደስተኛ አለመሆናቸውን ጠቆሙ። ለጉዳይ ቅርበት ያላቸው ምንጮቻችን እንዳሉት የኮሚሽኑ የደመወዝ ስኬል፣ የትራንስፖርት እና የመኖሪያ ቤት አበል ክፍያ ሥርዓት የወቅቱን የኑሮ ውድነት ያላገናዘበ፣ ከሌሎች የመንግስት ተቋማት ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ የሚባል መሆኑንና በራሱ በኮሚሽኑ ውስጥም በተመሳሳይ ደረጃ ላይ ሆነውም ከመምሪያ መምሪያ ልዩነት […]

Read More →
Latest

አዲሶቹ የኢዴፓ አመራሮች ዛሬ መግለጫ ይሰጣሉ

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አዲሶቹ የኢዴፓ አመራሮች ዛሬ መግለጫ ይሰጣሉ

  በዘሪሁን ሙሉጌታ ሰሞኑን ጠቅላላ ጉባኤውን በማካሄድ አዳዲስ አመራሮችን የመረጠው የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲ ፓርቲ (ኤዴፓ) አዳዲሶች አመራሮች ዛሬ መግለጫ እንደሚሰጡ ፓርቲው አስታወቀ። የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ለሰንደቅ ጋዜጣ እንዳስታወቀው አዳዲሶቹ የፓርቲው አመራሮች የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎችና አቋሞች እንዲሁም በሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ እንደሚሰጡ ገልጿል። ዛሬ ጥቅምት 13 ቀን 2006 á‹“.ም በጊዮን ሆቴል ከአስር […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar