www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 8
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 8
Latest

አቶ ሐብታሙ አያሌው ዛሬ ፍ/ቤት ይቀርባሉ

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ ሐብታሙ አያሌው ዛሬ ፍ/ቤት ይቀርባሉ

  በዘሪሁን ሙሉጌታ የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት አባልና የፓርቲው ምክትል የሕዝብ ግኝኑነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ሐብታሙ አያሌው በዛሬው እለት ፍርድ ቤት ይቀርባሉ። አቶ ሐብታሙ ከአንድ ዓመት በፊት ታህሳስ 16 ቀን 2005 á‹“.ም አንድን ግለሰብ “አንተ የወያኔ ካድሬ አንገትህን ነው የምቆርጥህ ብለው ዝተውብኛል” በማለት የቀረበባቸውን የዛቻ ክስ ለመከላከል በዛሬው እለት በፌዴራሉ የመጀመሪያ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት […]

Read More →
Latest

የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኞች ለመጪው ረቡዕ ተጠሩ

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኞች ለመጪው ረቡዕ ተጠሩ

  በዘሪሁን ሙሉጌታ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አንዱና አንጋፋ የሆነው የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮ ምህዳር ጋዜጣ ላይ የ300 ሺህ ብር የስም ማጥፋት ክስ ከመሠረተ በኋላ ባለፈው ሰኞ ፍ/ቤት የቀረቡት የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኞችና ባለቤቶች ለመጪው ረቡዕ ተቀጠሩ። ዩኒቨርሲቲው የጋዜጣው ዘገባ መልካም ስሙና ዝናው መጉደፉን አመልክቶ ጋዜጣው በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የተሰጠው ፈቃድ እንዲሰረዝም ጠይቋል። ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለሲዳማ ዞን […]

Read More →
Latest

አስር ፓርቲዎች ‘‘ትዴኢ’’ የሚባል ቅንጅት ፈጠሩ *አንድነትና መድረክ የቅንጅቱ አባል አይደሉም

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አስር ፓርቲዎች ‘‘ትዴኢ’’ የሚባል ቅንጅት ፈጠሩ *አንድነትና መድረክ የቅንጅቱ አባል አይደሉም

  በዘሪሁን ሙሉጌታ ከአንድ አመት በፊት በአዳማ ከተማ ከ2005ቱ የአካባቢና የከተማ አስተዳደር ምርጫ በፊት ውይይት ይቅደም በማለት ፒቲሽን ተፈራርመው የነበሩት 33ቱ ፓርቲዎች አስር በመሆን ‘‘ትብብር ለዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ’’ (ትዴኢ) የሚባል አዲስ ቅንጅት ፈጠሩ። አዲስ በተመሰረተው ቅንጅት ውስጥ ዋና ዋናዎቹ አንድነትና መድረክ እንዲሁም ሰማያዊ ፓርቲዎች አባል አልሆኑም። ባለፈው እሁድ ጥቅምት 10 ቀን 2005 á‹“.ም በመኢአድ ጽ/ቤት በተካሄደ […]

Read More →
Latest

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር አንበሳ ህክምና ክፍል እና የሆስፒታሉ አስተዳደር ለ7 አመታት በመብራት ችግር ላይ አልፏል ፣ብዙሃኖችንም ለሞት ዳርጓል !

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥቁር አንበሳ ህክምና ክፍል እና የሆስፒታሉ አስተዳደር ለ7 አመታት በመብራት ችግር ላይ አልፏል ፣ብዙሃኖችንም ለሞት ዳርጓል !

ህወሃት አዲስ አበባን ከተቆጣጠሩ በኋላ ከፍተውት ዛሬ በደጋፊዎቻችው ከፍተኛ ተደማጭነትን ያገኘው ሬዲዮ ፋና በቀትር የዜና እወጃው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ከትናንት 10 ሠዓት ጀምሮ የኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቋረጡ የሆስፒታሉ ታክሚዎች በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የገለጸ ሲሆን ፡፡ ሬዲዮው የሆስፒታሉ ናፍጣ  ጄኔሬተርም አገልግሎት እንደማይሰጥ አክሎ በመግለፅ የችግሩን አሳሳቢነት ደርጃ ላይ መድረሱን ገልጾአል ፡፡ በሆስፒታሉ ውስጥ በቀዶ ጥገና ህይወታቸው […]

Read More →
Latest

“ባድሜ የኤርትራ ነው::” አቶ በረከት ስምኦን

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on “ባድሜ የኤርትራ ነው::” አቶ በረከት ስምኦን

minilik salsawi የድሪምላየን ሆቴል ባለአክሲዮን የሆኑት አቶ በረከት ስምኦን በኤርትራውያን የፓልቶክ የውይይት መድረክ ላይ ተገኝተው መንግስታቸው ባድሜ የኤርትራ ህዝቡም እርትራዊ ነው ሲሉ መስክረዋል::ይህም በሕወሓት ኢሕኣዴግ ውስጥም የሚታመንበት እንደሆነ የተናገሩት አቶ በረከት ከኢትዮጵያ የድንበር ከተሞች አብዛኛዎቹ የኤርትራ ስለሆኑ ሊመለሱ ይገባል ፌዴራል መንግስታችን ደሞ ይህን ያምናል ብለዋል:: የትግራይ ህዝብ በተለይም የመከላከያ ሰራዊቱ ጥያቄ ማንሳቱን ተከትሎ የሄግ ውሳኔን […]

Read More →
Latest

ምክር ለኢህአዴግ (ምፀታዊ ፅሁፍ )

By   /  October 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ምክር ለኢህአዴግ (ምፀታዊ ፅሁፍ )

አሁን አሁንማ ኢህአዴግ እናቱ እንደሞተችበት ህፃን አንጄቴን እየበላው ነው፡፡ከልቅሶየ ብዛት የተነሳ እድርተኞች ዘመድ የሞተብኝ  ስለመሰላቸው ድንኳን ጥለው ‹‹እግዚብሄር ያፅናህ ››፤ ‹‹አይዞህ ቻለው ››፤ ‹‹ እግዲህ ጠንከር ማለት ነው መቼስ ምን ይደረጋል አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ ተብሏልና ›› ሲሉኝ ከመደንገጤ የተነሳ እንባየን በጋቢየ መጠራረግ ጀመርሁ፡፡ጥሩምባ ሳላስነፋ፤ዘመድ ሞተብኝ ሳልል ሰው እንዴት ደርሶ ድንኳን ቤቴ ላይ ይጥላል […]

Read More →
Latest

አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ — የ50 አመታት ድንቅ የዲፕሎማቲክ ስራ አለማቀፋዊ ስኬት http://minilik-salsawi.blogspot.com/2013/09/50.html

By   /  September 20, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ — የ50 አመታት ድንቅ የዲፕሎማቲክ ስራ አለማቀፋዊ ስኬት http://minilik-salsawi.blogspot.com/2013/09/50.html

‹‹ትናንት መስከረም 2 ቀን 2006 á‹“.ም. ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተቀጠርኩ 51 ዓመት ሞላኝ፡፡ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በአዲስ አበባ ሲመሠረት የአንድ ዓመት የሥራ ልምድ የነበረኝ ወጣት ዲፕሎማት ነበርኩ፡፡ እ.ኤ.አ. ከግንቦት 22 እስከ 25 1963 በተካሄደው የመጀመርያው የነፃ አገሮች መሪዎችና መንግሥታት ስብሰባ ላይ ተካፋይ ነበርኩ፡፡ ሰላሳ ሁለቱ መሥራች አባቶች የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ቻርተርን ሲፈርሙ ታድሜያለሁ፡፡ በአዳራሹ የነበረውን […]

Read More →
Latest

Ethiopian diplomat to replace General Amare on the Eritrean opposition Fronts MINILIK SALSAWI »

By   /  September 19, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopian diplomat to replace General Amare on the Eritrean opposition Fronts MINILIK SALSAWI »

rubansaba: 19/9/2013, informed sources told “rubansaba.com” that Ethiopia had assigned a diplomat as successor to General Mesfen Amare, who served as head of the Eritrean opposition Fronts based in Ethiopia. The new Officer has a number of military advisers as well as intelligence, who along with other specialists, all of which relate to the Affairs […]

Read More →
Latest

DeKalb officer resigns after extortion allegations by MINILIK SALSAWI »

By   /  September 19, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on DeKalb officer resigns after extortion allegations by MINILIK SALSAWI »

According to internal reports obtained by Channel 2 Action News, Officer Brandon Brown was working off-duty at Meskerem Ethiopian Restaurant Aug. 6, when an employee told him some people inside were smoking marijuana. By Dave Huddleston DEKALB COUNTY, Ga. — The DeKalb County district attorney is investigating a report that a former DeKalb officer is […]

Read More →
Latest

Ethiopia: The Inviolability of International Law is Sacrosanct by MINILIK SALSAWI »

By   /  September 19, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia: The Inviolability of International Law is Sacrosanct by MINILIK SALSAWI »

As it was in the case of Iraq, Afghanistan and Somalia, today it’s all about Syria- and the carefully scripted narratives have become a daily staple of the major news networks. This time, White House officials and their coterie in the media are telling the American public that it is about R2P-Responsibility to protect the […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar