www.maledatimes.com September, 2012 - MALEDA TIMES - Page 13
Loading...
You are here:  Home  >  2012  >  September  -  Page 13
Latest

ዶ/ር ያዕቆብ በኢትዮጵያ የ‘አሰብ ወደብ ቀን’ ለመሰየም አስበዋል

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዶ/ር ያዕቆብ በኢትዮጵያ የ‘አሰብ ወደብ ቀን’ ለመሰየም አስበዋል

በዘሪሁን ሙሉጌታ (ሰንደቅ ጋዜጣ) በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት የሕግ ባለሙያ የነበሩትና የቀድሞው ቅንጅት አመራር አባላት አንዱ የነበሩት ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም በኢትዮጵያ የ“አሰብ ወደብ ቀንን” ለመሰየም ማቀዳቸውን አስታወቁ። ምሁሩ “አሰብ የማን ናት” ከሚለው መፅሐፋቸው ያገኙትን ገቢ ጧሪና ደጋፊ ለሌላቸው ወገኖች ለሁለተኛ ጊዜ አበርክተዋል። ዶ/ር ያዕቆብ ከመፅሐፉ ሽያጭ ያገኙት ገንዘብ ለሁለተኛ ጊዜ ያበረከቱት ባለፈው እሁድ ጳጉሜ 4 ቀን 2004 á‹“.ም ፒያሳ በሚገኘው ሚትማ ሬስቶራንት […]

Read More →
Latest

የመለስን ነፍሰ አይማር አልልም (ኪዳኔ ገ/እግዚአብሄር ለማ )

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

እንዳው የምሰማወና  የማዬው ነገር ያሳዝነኛል ያሰገርመኛል  .. ይህንንም ያልኩበት ምክናያት ያአቶመለስ የስልጣን ዘመን በቀብር ስነስረአታቸው ላይ ሆነ በአንዳንድ የሚድያ አውታሮቸ ስለመለስ  የነገሩን ገድሎቸ  ሰውየው እነኘህ ኢትዮጽያኖች ሳንሆን መስካሪዋቻቸው የውጭዎቹ አሳምረው ሲናገሩላቸው ጉድ ነው ያልኩት   የኛው መለስ መሆናቸውን ተጠራጠርኩ ጎበዝ እኔ እደሰማሁትና እንደገባኘ አቶ መለስ በኢትዮጵያ የዘረጉት ዲሞክራሲያዊ ስረአት እና የኢኮኖሚ እድገት በተለይ የሱዛን ራይዝ አገላለጽ  ራሳቸውም […]

Read More →
Latest

የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ በሌለበት ጄነራሎች ተሾሙ !

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

በህገ መንግስቱ  ረቂቅ አዋጅ መሰረት የጄነራሎችን በእጩነት ማቅረብ የሚቻለው ከመከላከያ ሚንስትር ውስጥ ከተቋቋመው ኮሚቴ ለጠቅላይ ሚንስትሩ በማቅረብ ሲሆን ጠቅላይ ሚንስትሩ ደግሞ አስፈላጊውን ጥናታዊ ከተመለከቱ በኋላ ለሃገሪቱ አስተዳደራዊ መንግስት ወይንም ፕረዚዳንት እጩዎቻቸውን በማቅረብ የሹም ሽር የሚከናወነው  በሃገሪቱ ርእሰ ብሄር ከሆኑት ፕረዚዳንት  የሚደረግ ህግ የነበራት ሃገር  የነበረችው ኢትዮጵያ እስከ 1993 አም. በዚህ አስተዳደራዊ ስርአት ትተዳደር ነበር ።በ1993 […]

Read More →
Latest

ETHIOPIA STARTS PEACE TALKS WITH SEPARATIST REBELS

By   /  September 11, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on ETHIOPIA STARTS PEACE TALKS WITH SEPARATIST REBELS

ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) — The Ethiopian government and separatist rebels say they have started negotiations. Ethiopian officials and representatives of the Ogaden National Liberation Front, or ONLF, met in Kenya for peace talks last week, the rebels said in a statement Saturday. Although the rebels said the peace process has been months in the […]

Read More →
Latest

‹‹ማለፊያ መደሪያ አይሆንም…›› ግሩም ተ/ሀይማኖት

By   /  September 11, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹ማለፊያ መደሪያ አይሆንም…›› ግሩም ተ/ሀይማኖት

      ዘንድሮ መታዘብ ከምንችለው በላይ የምንታዘበው ነገር ገጥሞናል፡፡ እንደ እባብ ቆዳቸውን ሸልቅቀው የሚቀይሩ፣ እንደ እስስት የሚለዋወጡ የቀበሮ ለምድ የለበሱ ባህታዊያንን መለየት ችለናል፡፡ ተቃዋሚ ነኝ ብሎ ሲያቅራራ የከረመ፣ ካለፈ ካገደመው ጋር ሰጋጁ ሁሉ በጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት ለምዳቸው ተገፎ እርቃን ሆነው ታይተዋል፡፡ ሌላው ቀርቶ ‹‹ቆጨኝ›› ብላ ያቀነቀነችውን ድምጻዊ የቆጫት ምኑ እንደሆነ ለማወቅ ፍንጭ አይተናል፡፡ […]

Read More →
Latest

ኢሕአዴግ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሕወሓት ተወካይ ጋር አብረው ሃገር እንዲመሩ ሕግ ሊያጸድቅ ነው

By   /  September 11, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

zehabesha የአዘጋጁ ትዝብት፡ – ኢሕአዴግ አቶ መለስ ስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት ሙሉ ስልጣኑ በእጃቸው ባለበት ወቅት ለምክትል ጠ/ሚ/ሩ ምንም ዓይነት ስልጣን አልሰጠም ነበር። የወላይታው ተወላጅ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ጠ/ሚ/ርነቱን በሚይዙበት ወቅት ግን ምክትላቸው ይሆናሉ ተብለው የሚጠበቁትና አሁንም እንደምክትል ጠ/ሚ/ርነት እየሰሩ ያሉት ብርሃኔ ገብረክርስቶስን የስልጣኑ ተጋሪ እንዲሆኑ በማሰብ አዲስ ሕግ ያወጣል። አዲስ የሚወጣው ሕግ ሕወሓት ስልጣን እንዳያጣ፤ ሃይለማርያም ደሳለኝንም ነጻ ሆነው እንዳይሰሩ የሚያደርግ ነው። በዚህ ሰሞን የሚደረገው […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት Ethiopian National Transitional Council Ethiopian New Year Message Ethiopian National Transitional Council

By   /  September 11, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት Ethiopian National Transitional Council Ethiopian New Year Message Ethiopian National Transitional Council

    With the coming of a New Year people hope for a new vision, send well wishes, let go of past bad experiences and in general wish for a better future. The passing of years does not make one mature. It is what we learn from past experiences and our subsequent better performance in […]

Read More →
Latest

PRESS RELEASE Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History

By   /  September 10, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on PRESS RELEASE Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History

PRESS RELEASE  click here pdf format PRESS RELEASE Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History Now the officials as well as the family mourning the late Prime Minister Meles Zenawi is over  the Afars will be […]

Read More →
Latest

የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ

የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ የፍኖተነፃነት ጋዜጣ ህትመት ተቋረጠ የድህረ መለስ ኢህአዴግና የኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ 2 በሞታቸው ዴሞክራት የሆኑ መሪ የአቶ መለስ ሞትና የኢህአዴግ የፖለቲካ ጨዋታ መቻል ወይስ መቻቻል? ድህረ መለስ የማክሮ ኢኮኖሚ አስተዳደር በኢትዮጵያ በቁማቸው ከገደሉት በሞታቸው የገደሉት የተረዳነው የኢህአዴግን ሞት ወይስ የአቶ መለስን? የዶ/ር ነጋሶን ሀሳብ እጋራለሁ የተረዳነው የኢህአዴግን ሞት ወይስ የአቶ መለስን? በሙት መንፈስ […]

Read More →
Latest

ከጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምህረተ ቅድስት ማሪያም አራት ሚልዮን ብር እንደተዘረፈ ተገለጸ

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምህረተ ቅድስት ማሪያም አራት ሚልዮን ብር እንደተዘረፈ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ከተማ ጉርድ ሾላ ከምትገኘው ስአሊተ ምህረተ ቅድስት ማርያም ካቴድራል ቤተክርሰቲያን በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከአራት ሚልዮን ብር በላይ እንደተዘረፈ የመረጃ ምንጮቻችን አስታወቁ፡፡ የውስጥ አዋቂ ምንጮቻችችን እንደሚሉት ‹‹ህንጻ ቤተክርስቲያኑ የአካባቢው ምዕመናን ገንዘባቸውንና ጉልበታቸውን አስተባብረው ያቋቋሙት ነው፡፡ ሆኖም ግን በቅርብ ጊዜ ተመድበው የመጡት የደብሩ አሰተዳዳሪ አባ ወ/ማርያም አድማሱ፣ የደብሩ ፀሐፊ መጋቢ ጥበበ ሩፋኤልና ታምራት ውቤ የተባሉ ተቧድነው ዝርፊያው እንዲፈጸም አድርገዋል፡፡ የአጥቢያ ምዕመናንም ‹‹በገንበዛቸውና በንብረታቸው አያገባችሁም ተብለን ተቀምጠናል››፡፡ሲሉ አማርረዋል፡፡ የደብሩ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar