www.maledatimes.com September, 2012 - MALEDA TIMES - Page 16
Loading...
You are here:  Home  >  2012  >  September  -  Page 16
Latest

ኢህአዴግ አጣብቂኝ ውስጥ

By   /  September 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢህአዴግ አጣብቂኝ ውስጥ

  የቅዳሜ ማስታወሻ          የኢህአዴግ ስራአስፈፃሚ ማክሰኞ፣ መሰከረም 4፣ 2012 ተሰብስቦ ውሎአል። ስብሰባውን ባለማጠናቀቁም ዛሬ መስከረም 5 ቀጥሎ እንደሚውል መረጃዎች ይጠቁማሉ። የስራአስፈፃሚው አባላት በጥቅሉ 36 ሲሆኑ፣ በመለስ መሞት ምክንያት ተሰብሳቢዎቹ 35 ናቸው። ህወሃትን ወክለው በስብሰባው ላይ የተገኙት 8 ሰዎች፣ ፀጋይ በርሄ፣ አባይ ወልዱ፣ አባዲ ዘሙ፣ ቴዎድሮስ ሃጎስ፣ ቴዎድሮስ አድሃኖም፣ ደብረፅዮን፣ በየነ እና (አዜብ መስፍን?) ሲሆኑ፣ […]

Read More →
Latest

Egypt president to Syria’s Assad: Step down before it’s too late

By   /  September 6, 2012  /  MIDDLE EAST  /  Comments Off on Egypt president to Syria’s Assad: Step down before it’s too late

CAIRO — In his first speech to the League of Arab Nations, Egyptian President Mohamed Morsi on Wednesday told Syrian leader Bashar Assad to learn from recent history and step down immediately “before it’s too late.” Addressing Arab foreign ministers in Cairo, the Islamist president urged them to make Syria their first priority. The address […]

Read More →
Latest

Acting as African envoy all in day’s work for director

By   /  September 6, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Acting as African envoy all in day’s work for director

By Mark Olsen, Los Angeles TimesAugust 29, 2012, 8:00 p.m.   Danish documentarian Mads Brügger’s ‘The Ambassador’ exposes widespread government corruption and complicity in diamond smuggling in the Central African Republic. The filmmaker spent four weeks in the country pretending to be a diplomat for Liberia. Imagine the heart of gonzo journalist Hunter S. Thompson beating […]

Read More →
Latest

Former police official linked to China scandal faces charges

By   /  September 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on Former police official linked to China scandal faces charges

BEIJING — Wang Lijun, the Chinese police official who sought refuge at a U.S. consulate early this year, was formally charged Wednesday with defection, abuse of power, bribe-taking and what was described by the state media as “bending the law for selfish ends.” The charges were filed with the Intermediate Peoples’ Court in Chengdu, the […]

Read More →
Latest

Kadafi spy chief sent to Libya amid worries about fair trial

By   /  September 6, 2012  /  AFRICA, MIDDLE EAST  /  Comments Off on Kadafi spy chief sent to Libya amid worries about fair trial

LA TIMES Mauritania shipped the man who served as spy chief to deposed Libyan strongman Moammar Kadafi to Libya on Wednesday, where the prime minister assured reporters he would get a fair trial, according to local and international media. Abdullah Senussi, brother-in-law to the late Kadafi, was arrested in Mauritania in March. The West African […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ዲሞክራሲ)መግለጫ

By   /  September 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ዲሞክራሲ)መግለጫ

Western Canada EPRPD Pressrelease የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ዲሞክራሲ)መግለጫ click here is link

Read More →
Latest

ዜና በጨዋታ፤ ኢህአዴግ መለስን ሳይተካ ስብሰባውን ቋጨ

By   /  September 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዜና በጨዋታ፤ ኢህአዴግ መለስን ሳይተካ ስብሰባውን ቋጨ

የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ትላንት እና ከትላንት በስተያ በስብሰባ ተወጥሮ ነበር የዋለውና ያመሸው። በርካቶች ከስብሰባው በኋላ ቀጣዩን የኢህአዴግ ሊቀመንበር ለማወቅ በጉጉት ሲጠብቁ ቢቆዩም ስራ አስፈፃሚው ግን ሊቀመንበሩን ሳይተካ ስብሰባውን ጨርሷል። ኢህአዴግ በድረ ገፁ ላይ የመሪውን ሹመት አስመልክቶ፤ “የተጓደለው አመራር በሚሰየምበት አቅጣጫ ዙሪያ…  የአመራር ምደባ ጉዳይ ለጋራ ዓላማ በሚደረግ ትግል ውስጥ አንድን ጓድ ይበልጥ መስዋዕት ይከፍል […]

Read More →
Latest

የኢህአዴግ ስብሰባ ሊቀ መንበሩን ሳይመርጥ ተበተነ

By   /  September 5, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

   (ልዩ ዘገባ – ኢ.ኤም.ኤፍ) የመለስ ዜናዊን ሞት ተከትሎ የተጠራው የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ አካላት ስብሰባ በዋና ዋና የስልጣን ሽግሽግ ጉዳይ ሳይስማማ መበተኑን በተለይ ለኢ.ኤም.ኤፍ የደረሰው ዝርዝር ዘገባ ያስረዳል። በዘገባው መሰረት በኢህአዴግ የጉባዔ ታሪክ ለመጀመሪያ ግዜ ስብሰባው ለመለስ ዜናዊ  የህሊና ጸሎት በማድረግ ነበር የተጀመረው። ከዚያም የአዲስ አበባ ህዝብ እና የሌላ አገር መሪዎች ያደረጉት የሃዘን መግለጫ ጉዳይ የመጀመሪያው […]

Read More →
Latest

በሕግ አምላክ! ፓትሪያሪክ በህይወት እያለ ሌላ ፓትሪያሪክ አይሾምም!ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

By   /  September 4, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሕግ አምላክ! ፓትሪያሪክ በህይወት እያለ ሌላ ፓትሪያሪክ አይሾምም!ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

መግቢያ: አምስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤተ- ክርስቲያን ፓትሪያሪክ የሆኑት አባ ጳውሎስ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨገ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ድንገተኛና አነጋጋሪ ሞት ተከትሎ መንበሩ በማን ይተካ? ለሚለው ጥያቄ ባለፈው ሳምንት “ፓትሪያሪክ መርቃሪዮስ ወደ መንበራቸው ይመለሱ!” ስል ለንባብ ማብቃቴ የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ስርዓትና ቀኖና በጠበቀ መልኩ በምትካቸው ከነባር ሊቃነ ጳጳሳት መካከል መርጣ መሾምና ሹመቱንም ማጽደቅ አዲስ ነገር አይደለም። ሆነም […]

Read More →
Latest

የፍኖተ-ነፃነት ጋዜጣ መታገድ አምባገነናዊ ስርዓቱ አፈናውን አጠናክሮና አባብሶ መቀጠሉን የሚያሳይ ድርጊት ነው!!!

By   /  September 4, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፍኖተ-ነፃነት ጋዜጣ መታገድ አምባገነናዊ ስርዓቱ አፈናውን አጠናክሮና አባብሶ መቀጠሉን የሚያሳይ ድርጊት ነው!!!

ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት የተሰጠ መግለጫ አምባገነኑ የኢህአዴግ ስርዓት መሪው የሆኑት የአቶ መለስ ዜናዊን እረፍት ተከትሎ በሀገሪቱ ሊስተካከሉ የሚገባቸው የሰብዓዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ሀሳብን በነፃነት የመግለጥ መብቶች ከበፊቱ በባሰ ሁኔታ ተጠናክረው በአፈና መንገድ መቀጠላቸው የሚያሳስበን ሲሆን ሀገሪቱን ወደ ባሰ ሁኔታ የሚከታት በመሆኑ በአስቸኩዋይ እንዲቆም እና የኢትዮጵያ ህዝብም እንዲታገለው አጥብቀን እንጠይቃለን፡፡ ሀዘን ላይ ቆይተናል ሲሉ የነበሩ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar