www.maledatimes.com September, 2012 - MALEDA TIMES - Page 17
Loading...
You are here:  Home  >  2012  >  September  -  Page 17
Latest

ከቀብር መልስ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚፈልጋት ኢትዮጵያ ተረግዛለች።

By   /  September 4, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

minilik salsawi   ዋግሹም ጎበዜና አፄ ዮሐንስ ከአፄ ቴዎድሮስ ህልፈት በኋላ እኔ ልንገስ እኔ ልንገስ በሚል ለጦርነት ሲዘጋጁ ዋግሹም ጎበዜ ስልቻ ሙሉ ጤፍ ለአፄዉ ይልኩላቸዋል። መልዕክቱ . . .  á‹‹! ብዙ ሠራዊት አለኝ የሚል ነበር። አፄ ዮሐንስም የዋዛ ሰዉ አልነበሩም፤ ስልቻ ሙሉ ጤፍ እንዳለ ቆልተዉ ይመልሱላቸዋል። እሳቸዉ የላኩትን ስልቻ ሙሉ ጤፍ አንጂ ተቆልቶ የተመለሰላቸዉን ጤፍ […]

Read More →
Latest

Wikileaks: Sudanese launchpad for Egyptian attack on Ethiopian dam

By   /  September 4, 2012  /  AFRICA  /  1 Comment

By Toby Collins September 3, 2012 (LONDON) – Egyptian authorities fearful of a monopoly on Nile waters received agreement from Khartoum to build an airbase in Sudan, to launch attacks on Ethiopian damming facilities, claims the anonymous media outlet; Wikileaks.

Read More →
Latest

አቶ መለስ በአገሪቱ ላይ እየቆየ የሚፈነዳ ቦንብ ጥለው መሔዳቸው ተነገረ,ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም በአገዛዝ ዘመናቸው በደል አለመፈፀማቸውን ባከናወኑት መንግስታዊ ሥራ ቅሬታ እንዳይሰማቸው ገለፁ የመኖሪያ አድራሻቸውን ቀየሩ

By   /  September 4, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ መለስ በአገሪቱ ላይ እየቆየ የሚፈነዳ ቦንብ ጥለው መሔዳቸው ተነገረ,ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም በአገዛዝ ዘመናቸው በደል አለመፈፀማቸውን ባከናወኑት መንግስታዊ ሥራ ቅሬታ እንዳይሰማቸው ገለፁ የመኖሪያ አድራሻቸውን ቀየሩ

Hiber radio Las Vegas www.afroaaddis.wordprss.com ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ   ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 6፤30ሰዓት እስከ 8 ሰዓት በ1340 ኤ.ኤም   የአየር ሞገድ ያዳምጡ። በስልክ ለማዳመጥ 610-214-0200 አክሰስ ቁጥር 729369# This week ህብር radio show ( 09/02/12) Link to file(ሊንኩን በመጫን ያዳምጡ)  click here >>>HIBER RADIO 090212.MP3በቬጋስ ለአቶ መለስ የተጠራው ለቅሶ ተቃውሞ ገጠመው አቶ መለስ በአገሪቱ ላይ እየቆየ የሚፈነዳ ቦንብ ጥለው መሔዳቸው ተነገረ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሀይማኖት አባቶችና የዕምነቱ ተከታዮች ብፁእ አቡነ መርቀርዮስ አገር ቤት ገብተው ወደ ስልጣነ […]

Read More →
Latest

ፓትርያርክ ጳውሎስና ያስፈጇቸው ሊቃነ ጳጳሳት

By   /  September 4, 2012  /  CRIME, Ethiopia  /  Comments Off on ፓትርያርክ ጳውሎስና ያስፈጇቸው ሊቃነ ጳጳሳት

FOR PDF CLICK HERE Cold blood cases of Patriarche paulos ገብረ ኪዳን የፓትርያርክ ጳውሎስን ሞት ተከትሎ  ፣ ታዋቂው ደራሲና ሰባኪ  ዲያቆን ዳንኤል ክብረት “ለምጣዱ ሲባል አይጧን ” በሚል ርእስ ፣ አጭር ግን ጠንካራ መልእክት ለመላውኢትዮጵያውያን አስተላልፎ ነበር ። የጽሁፉም ዋና ጭብጥ አንድና ግልጽ ነው— ” ለቤተክርስትያኒቱ ክብር ሲባል ለተወሰኑ ቀናትስለ ፓትርያርኩ ክፉ ስራና ደካማ ጎኖችየሚያትቱ ጽሁፎችም ሆነ ውይይቶችአንዲዘገዩ “ የሚማጸን ነበር ። ለቤተ ክርስትያኗ ክብር ሲባል መራሄ ቤተ ክህነቱ አቡነ ጳውሎስ […]

Read More →
Latest

Wikileaks: Sudanese launchpad for Egyptian attack on Ethiopian dam

By   /  September 4, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Wikileaks: Sudanese launchpad for Egyptian attack on Ethiopian dam

By Toby Collins September 3, 2012 (LONDON) – Egyptian authorities fearful of a monopoly on Nile waters received agreement from Khartoum to build an airbase in Sudan, to launch attacks on Ethiopiandamming facilities, claims the anonymous media outlet; Wikileaks. Wikileaks has leaked files allegedly from the Texas-based global intelligence company, Stratfor, which quote an anonymous “high-level Egyptian source,” […]

Read More →
Latest

የድህረ-መለስ አስተዳደር ፖለቲካዊ ትንተና (አልአዛር ኬ )

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

minilik-salsawi   ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት የቀሩት የ2004 á‹“.ም በአስከፊነቱ ራሱን በታሪክ መዝገብ ውስጥ ለማስመዝገብ በቅቷል፡፡ ዘንድሮ አመት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ተመልሶ ባልመጣ ከሚባሉት አስከፊ፣ አስቸጋሪና ፈታኝ አመታት አንዱ ነው፡፡ አመቱ ልክ እንደ ልክፍተኛና እኩይ ምቀኛ፣ ክፉአይኑን የጣለው በሀገሪቱ ምርጥ ሰዎች ላይ ነው፡፡ ይህ አመት ሞት የተሰኘውን ጨካኝ ጋሻ ጃግሬውን አስከትሎ፣ ቀደም ብሎ ታዋቂውን የስነጽሑፍ ሰው ስብሐት […]

Read More →
Latest

የቀድሞው ጠ/ሚንስትር የግል ጠባቂዎች የት ገቡ ?

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀድሞው ጠ/ሚንስትር የግል ጠባቂዎች የት ገቡ ?

በትላንትናው እሁድ ስራተ ቀብራቸውን በቅድስት ስላሴ ካቴድራል የተጠናቀቀው የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ጠባቂዎች ከአቶ መለስ ዜና እረፍት ጊዜ ጀምሮ እስከ ስርአተ ቀብራቸውን ቀን በህዝብ ዘንድ እይታን ሊያገኙ አልቻሉም ። በተለይም በአሁኑ ከባድ እና አስፈሪ ሰአት የእነርሱ ከህዝብ መሰውር በህዝቡ ዘንድ አነጋጋሪ ሆኖአል ። በስርአተ ቀብሩ ሰአት የቀድሞዋን ፈርስት ሌዲ ቀዳማዊት እመቤት አዜብ መስፍንን ያጀባትም […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የመጀመሪያውን መግለጫ ሰጡ

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የመጀመሪያውን መግለጫ ሰጡ

ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳልኝ የመጀመሪያውን መግለጫ ሰጡ ።በአሁን ሰአት ላይ በመተላለፍ የሚገኘው ይሀው መግለጫቸው እንዲሚያሳየው ከሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ ለቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እረፍትን እና ስርአተ ቀብርን በህዝቡ ትልቅ ድጋፍ ስለተፈጸመ ምስጋና ሊያቀርቡ እንደፈለጉ ጠቁመው “አናጺዎቹም እኛው ግንበኞቹም እኛው “መለስ ብለውናል ስለዚህ ህዳሴአችንን ይዘን እንጓዛለን ሲሉ መግለጫቸውን ይሰጣሉ ፣በመግለጫቸውም ከ7 በመቶ ሊያልፍ ያልቻለውን የኢትዮጵያን […]

Read More →
Latest

የመለስ “ተወዳጅነት” ለኢህአዴግ ምኑ ነው!?

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

የርዕሷ ዜማ በ አንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ “የአክሱም ሀውልት ለደቡብ ምኑ ነው!?” ሲሉ የተናገሯትን ትመስላለች። እናም ለዜማ ኩረጃዬ ይቅርታ ጠይቄ እቀጥላለሁ። አሁን አሁን ኢህአዴግ ምን እየሰራ እንደሆነ እጅግ በጣም ግራ እየገባኝ መጥቷል… “ገና አሁን!” ብለው ሲጠይቁኝ ይታየኛል። እኔም አይ ገና አሁን ሳይሆን አሁንም ድጋሚ በጣም ግራ እየገባኝ ነው!? እልዎታለሁ። የምሬን እኮ ነው… አቶ መለስ […]

Read More →
Latest

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገዛዝ ዘመን እና የኢትዮጵያ የሰባዊ መብቶች ሁኔታ

By   /  September 3, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ የአገዛዝ ዘመን እና የኢትዮጵያ የሰባዊ መብቶች ሁኔታ

1 የኢትዮጵያ ሕዝብ እያለቀሰ ያለው ለጠ/ሚ መለስ ዜናዊ “ብቻ” ወይስ ላለፉት ሃያ አንድ አመታት እርሳቸው በሚመሩት መንግስት በግፍ ለተገደሉት ከ3 ሺ በላይ የሚሆኑ ንጹሃን ዜጎች እና አመራራቸው ባስከተለው የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሳቢያ ላለቀው ከ70 ሺ በላይ ሕዝብ? ከያሬድ ኃይለማሪያም የቀድሞ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኄ (ኢሰመጉ) የምርመራ ሠራተኛ ነሐሴ 2004 á‹“.ም. yhailema@gmail.com መግቢያ በመጀመሪያ አገራችን ኢትዮጵያን ፈቅደንም […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar