www.maledatimes.com May, 2014 - MALEDA TIMES - Page 6
Loading...
You are here:  Home  >  2014  >  May  -  Page 6
Latest

‹‹ትንሹ›› ተስፋዓለም (በጽዮን ግርማ)

By   /  May 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹ትንሹ›› ተስፋዓለም (በጽዮን ግርማ)

‹‹ትንሹ›› ተስፋዓለም tsiongir@gmail.com በአነጋገሩ ቀጥተኛና በጠባዕዩ ገራገር ነው፡፡ ‹ጥርስ ያሳብራሉ› በሚባሉ ስብሰባዎች፣ በኃይለ ቃል በተሞሉ የኤዲቶሪያል ውይይቶችና ግምገማዎች ሳይቀር ስሜቱን ውጦ በተረጋጋ መንፈስና በለዘብታ ቃል መመላለስ ጸጋው ነው፡፡ በኤዲቶሪያል ጠረጴዛዎችና ዴስኮች ዙሪያ በሐሳብ ለመግባባት ከሚደረጉ ግብግቦች ውጭና ባሻገር ቂምና በቀል አያውቅም፡፡ በደሙ ውስጥ ከሚዘዋወረውና ራሱን ከሰጠለት የጋዜጠኝነት ሞያውና የጋዜጠኝነት መርሕ የተነሳ ሌላ ዓለም፣ ሌላ ጥቅም፣ […]

Read More →
Latest

open latter to honorable secretary of state John Kerry

By   /  May 4, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on open latter to honorable secretary of state John Kerry

  By Ephrem Madebo (this article reflects the views and feelings of Ephrem Madebo, and Ephrem Madebo alone) Mr. Secretary, last year when you went to Ethiopia, for the 50th anniversary of the OAU/AU, many Ethiopians including myself expected that your stay in Addis Ababa (other than the jubilee celebration) will include important issues such […]

Read More →
Latest

የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በዋሽንግተን ዲሲ

By   /  May 4, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በዋሽንግተን ዲሲ

ዘረኛው እና አምባገነኑ የትግራይ ነጻ አውጪ ስርኣት በአገራችን ኢትዮጵያ እያደረሰ ያለዉን በደል ለመቃዎም የተጠራ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በዋሽንግቶን ዲሲ ያላግባብ የመሬት መነጠቅን በመቃዎም ሰላማዊ ሰልፍ ለማረግ የወጡ ንጹሃን የኦሮሞ ተወላጅ ኢትዮጵያዊያንን በጭካኔ በጥይት የተጨፈጨፉትን ፣ መጠለያቸው ያላግባብ ፈርሶ ልጆቻቸዉን የሚያሳድሩበት ጎጆ በማጣታቸው አቤት ለማለት የወጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች የግፍ ግድያ እርምጃን ፣ ሃሳባቸዉን በነጻ ለመግለጽ […]

Read More →
Latest

What did they do to deserve mass killings?

By   /  May 4, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on What did they do to deserve mass killings?

Center for the rights of Ethiopian women (crew) Press Release May 3, 2014   What did they do to deserve mass killings?  All they did was protest peacefully     CREW strongly condemns the killing of students and their supporters from within the community in the various parts of Oromia region in Ethiopia. Sixteen students […]

Read More →
Latest

በጎንደር ከተማና እና አካባቢዋ በተፈጠሩ አለመግባባቶች የሰው ህይወት አለፈ፡፡

By   /  May 4, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጎንደር ከተማና እና አካባቢዋ በተፈጠሩ አለመግባባቶች የሰው ህይወት አለፈ፡፡

በአማራ ክልል ጎንድር ከተማ ውስጥ እና በመተማ እና የሱዳኗ ገላባት አካባቢዎች ላይ በተፈጠሩ አለመግባባቶች የሰው ህይወት ማለፉን በአካባቢው የሚገኙ የወሬ ምንጮች ለድሬቲዩብ ገልጸዋል፡፡ የመጀመሪያው ግጭት የተነሳው መተማ አካባቢ መሆኑን የገለጹልን ምንጮቹ ‹‹ አንድ የባጃጅ ሹፌር ከሱዳኗ የገለባት ከተማ ኮንትሮባንድ እቃዎችን ጭኖ ለመግባት በሚሞክርበት ወቅት ከፌደራል ፖሊስ አባላት እንዲቆም ጥያቄ ቢቀርብለትም ረግጦ ለማለፍ በሚያደርገው ጥረት በፖሊስ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ 30ኛ አመት የልደት ክብረ በአል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ” ያለፈውን እያወደስን ለመጭው እንዘጋጅ “

By   /  May 4, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ 30ኛ አመት የልደት ክብረ በአል በደማቅ ሁኔታ ተከበረ” ያለፈውን እያወደስን ለመጭው እንዘጋጅ “

ያለፈውን እያወደስን ለመጭው መዘጋጀት በሚለው አስደሳች መርህ ለ30 አመታት ጉዞውን ያቀናው የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ አሶሴሽን ኦፍ ችካጎ በዛሬው እለት የሰላሳ አመት ልደቱን በደማቅ ሁኔታ አከበረ ። ያሳለፋቸውን ውጣ ውረዶችን እያነሳ ፣ባሳለፉት ዘመናት ግልጋሎት ሲሰጡ የነበሩትን ሁሉ እያመሰገነ ዛሬ ላይ ደረሰ እና ይሄው የእናንተ ጥረት የሰማይ ያህል እንድርቅ አድርጎኛል ሲል ብስራቱን ለማህበረሰቡ አበለጸገ ።በዛሬው እለት የሰላሳኛ አመቱን […]

Read More →
Latest

An Ethiopian girl killed by A Nigerian man – Atlanta

By   /  May 4, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on An Ethiopian girl killed by A Nigerian man – Atlanta

Admas News: An Ethiopian girl killed by A Nigerian man – Atlanta It happens last night, May 2 in the place she live with. An Ethiopian girl , Betty Sinshaw died of a gun shot by her room mate and apparently, her Boy Friend – A Nigerian man. The man also killed himself. Betty was […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ … እነሆ የጨለመው ነጋ ! … ነጻ ወጣሁ ! አመሰግናለሁ (ጋዜጣኛ ነብዪ ሲራክ)

By   /  May 3, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ … እነሆ የጨለመው ነጋ ! … ነጻ ወጣሁ ! አመሰግናለሁ (ጋዜጣኛ ነብዪ ሲራክ)

እነሆ 60 ፈታኝ የመከራ ቀናቶች በትዕግስት ተገፍተው አለፉ ፣ ክፉውን ቀን ለማለፍ የትዕግስት ጽናት ብርታት ተስፋየ ምንጩ በመላ አለም የምትገኙ ወገን ወዳጆቸ ነበራችሁና ላደረጋችሁልኝ እና ላሳያችሁልኝ የሞራል ድጋፍ ልባዊ ምስጋና አቀርባለሁ ! አሰልችውን ቢሮክራሲ አልፈው ፣ በማይጨበጠው ቀጠሮ ሳይሰላቹ ሌት ተቀን እኔን ሀፐነው ታመው ጉዳዬን ለምስለኔ አቅርበው ድቅድቅ ጨለማው እነወዲገፈፍልኝ ያደረጉትን ለማመስገን ቃላት ያጥረኛል ! […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ አሶሴሽን ኦፍ ችካጎ 30ኛ አመት ክብረ በአል አከባበር በደማቅ ሁኔታ ተጀምሮአል

By   /  May 3, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ አሶሴሽን ኦፍ ችካጎ 30ኛ አመት ክብረ በአል አከባበር በደማቅ ሁኔታ ተጀምሮአል

በዛሬው እለት 30ኛ አመት ክብረ በአሉን የሚያከብረው የችካጎ ኮሙኒቲ ማህበር የበአሉን ድምቅት ሞቅ ባለ ሁኔታ መጀመሩን የማለዳ ታይምስ ተባባሪ ሪፖርተር ከስፍራው ጠቁሞአል ። የችካጎ ማህበር ለዘመናት በዘለቀው ከፍተኛ ጥንካሬው ብዙ የመከራ እና የችግር ዘመናቶችን አልፎ ዛሬ እንደ ብረት ጠንክሮ መቆሙን እና ለሌሎች አር አያ ሊሆን የሚችል ትልቅ እና አንጋፋ ድርጅት ነው ሲል ሪፖርተራችን ከስፍራው ያለውን […]

Read More →
Latest

የጋዜጠኞችና የፀሐፊዎች እስር የአፈና ዘመቻ ነው በሚል ተወገዘ

By   /  May 3, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጋዜጠኞችና የፀሐፊዎች እስር የአፈና ዘመቻ ነው በሚል ተወገዘ

03 May, 2014  Written by  አበባየሁ ገበያው እና አለማየሁ አንበሴ  font size decrease font size increase font size  Print  Email ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ጋዜጠኞችና የድረገፅ ፀሃፊዎች (ጦማሪዎች) በአንድ ጊዜ ተይዘው ለእስር ሲዳረጉ የአሁኑ የመጀመሪያው ነው፡፡ እስሩን በመቃወም ኢንተርኔት ተጠቃሚ ኢትዮጵያዊያን ከእስከዛሬው ሁሉ የበለጠ ድምፅ ማሰማታቸውን ቢቢሲ የዘገበ ሲሆን፤ ዋና ዋናዎቹ ዓለማቀፍ የመብት ተሟጋችና የፕሬስ ነፃነት […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar