ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን/ብሔራቸውን ነጻ ለማውጣት በኤርትራ የሚንቀሳቀሱ የነጻ አውጪ ድርጅቶች ዝርዝር
1- የትግራይ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ( ደምሕት ) 2 -የኦሮሞ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦነግ – ዳውድ ) 3- የኦሮሞ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦነግ – ከማል ) 4- የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) 5- የግንቦት ሰባት ሕዝባዊ ሃይል 6- የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አርበኞች ግንባር 7- የድቡብ የእኩልነት እን የፍትህ ግንባር 8- የጋንቤላ ነጻ አውጪ ግንባር 9 […]
Read More →ነጻነትን በማሳጣት ዜጎችን ለስቃይ፣ለእስራትና ለስደት የዳረገውን መንግስት ልናስወግደው ይገባል
Gezahegn Abebe (ገዛኸኝ አበበበ ከኖርዌ ሌና) ወያኔ ኢህአዲግ የስልጣን ወንበሩን በሀይል ከተቆናጠጠበት ጊዜ ጀምሮ በስልጣን በቆየባቸው በሃያ ሶስት አመታቶች በየጊዜው በህዝባችን ላይ የሚያደርሰው ግፍ እና ጭቆና ከእለት ወደ እለት እየጨመረ መምጣቱ በአደባባይ የሚታይ እውነታ ሲሆን ከዚህም ጨቋኝና ገዳይ ስርዓት የተነሳ የሀገሪቷ ዚጓች በሀገራቸው ላይ በሰላም መኖርና የነጻነትን ሀየር መተንፈስ በማይችሉበት ክፉ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ::ለሰው ልጅ […]
Read More →መኢአድ ሁሉን አቀፍ የሆነ የፖለቲካ ስርዓት እንዲሰፍን የማያቋርጥ ጥረት ያደርጋል፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ! ወያኔ/ኢህአዴግ እየተገበረው ያለው ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነን ማጥፋት ነው፡፡ ከዘመናት በፊት የሥልጣኔ ችቦ ከተቀጣጠለባቸው ጥቂት አገሮች መካከል አገራችን ኢትዮጵያ አንዷ ናት፡፡ በዚህ ረጅም የሥልጣኔና የታሪክ ዘመን ውስጥ የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለያዩ መንገዶችና በማንኛውም ሁኔታ ነፃነቱን ለማስከበር ከውጭ ወራሪ ሐይሎች ጋር ሲታገል መኖሩ የዓለምን ቀልብ ከመሳቡ ባሻገር ለአፍሪካውያንና በዓለም ላይ ላሉ ጥቁር ሕዝቦች የነፃነት አርአያና ተምሳሌት […]
Read More →ሰማያዊና ቴዲ አፍሮ የስልጠናው የልማታዊ ዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ትግላችንንን ፈተናዎቹ አጀንዳ ሆነዋል (ሰነዱን ይመልከቱት)
ሰማያዊና ቴዲ አፍሮ የስልጠናው የልማታዊ ዲሞክራሲያዊ ስራት ግንባታ ትግላችንንን ፈተናዎቹ አጀንዳ ሆነዋል #Ethiopia #university #blueparty #tedyafro #eprdf #MinilikSalsawi ሰማያዊ ፓርቲ እና የቴዲአፍሮ ጥቁር ሰው አልበም በወያኔ ተብጠልጥለው ተወንጅለዋል። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ‹‹ኢህአዴግ ራሱ በአኖሌ ስም እየነገደ ለእሱ የሚቀርቡት አካላት ከእነ ቴዲ አፍሮና ሰማያዊ ፓርቲ ጋር አላትሞ መውቀሱ የሚያስገርምና ውይይት ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ ያስነሳ ነው›› […]
Read More →የ90 አመት ሴት መነክሴ በአሸባሪነት ምስራቅ ጎጃም ታስረዋል።ሃብታሙ አያሌው ፣የሺዋስ አሰፋ ዳንኤል ሺበሺ እና አብርሃ ደስታ በጠበቆች እንዳይጎበኙ ተከለከለ።
የአማራው ክልል የወያኔው ሃይል ነዋሪዎችን መሳርያ አላችሁ በሚል ማሰቃየቱና ማሰሩ ቀጥሏል። #Ethiopia #Amhara #Gojjam #AEUP #EPRDF #MinilikSalsawi ከ80 እና 90 እድሜ ባለጸጋ ሴት መነኩሴ አዛውንቶች ሳይቀር እሰር ቤት ውስጥ በአሸባሪነት እየተሰቃዩ ነው። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በአማራው ክልል ከፍተኛ የፍርሃት ውጥረት ውስጥ የሚገኘው ወያኔ በምስራቅ ጎጃም እነማይ ወርዳ ወይራ ቀበሌ 30 ሰዎች ወደ ወህኒ መውሰዱ […]
Read More →The role of the youth in wiping out EPDRF.
Ethiopia has not been made up on an overnight. It has taken thousands of years and many generations. Today’s Ethiopia is the result of blood and bone of our forefathers. The country, with its achievements and failure, is now in the hands of the youth to free it from the Woyane monster leaders. It is […]
Read More →ባንዲራ አይደለም አንገት ዝቅ አላለላቸውም::
ፀሐይ በየነ አንደበቶች ስለ ስደት መዓት ማውራት ከጀመሩ፣ ጆሮዎች የስደት መከራን ማዳመጥ ከሰለቻቸው አይኖች በስደት የሚደርሰውን እልቂት ማየት ከዘገነናቸው አመታትን እያስቆጠሩ ሄደዋል፡፡ዛሬ ዛሬ በሀገር ቤት መገናኛ ብዙሃን ብቻ ሳይሆን የአለም መገናኛ ብዙሃንም ሳይቀር ኢትዮጵያውያንን የስደት መከራ መዘገብ የዘውትር ተግባራቸው ሆኗል…፡፡ በተፈጥሮም ሆነ ከጊዜ በሃሏ በሚደርስባቸው ችግር ምክንያት የመስማት፣ የመናገር፣ብሎም ሙሉ አካል የሌላቸውን ጨምሮ እናቶች አባቶች፣ […]
Read More →፸ ደረጃ (በውቀቱ ስዩም)
ሣልሳዊ ቴዎድሮስ ወይም “ቴዲ አፍሮ” በሰባ ደረጃ የተባለ(ች) ነጠላ ዘፈን ለቆልናል፡፡ … “በሰባ ደረጃ”ን እኔ ስሰማው እልም ያለ የፍቅር ዘፈን ነው፡፡ ፍቅርን ልዩ በሆነ ቦታና ልዩ በሆነ ሥፍራ የሚያሳይ ዘፈን፡፡ በአማርኛ ዘፈን ባህል ውስጥ ቦታን ማስጎብኘት የተለመደ ነው፡፡ “የሐረር ልጅ ነች ወጣቷ/ጀጎል ነው ቤቷ” አይነት ዘፈን ሞልቶናል፡፡ አብዛኛው ያገራችን ዘፋኝ፣ ያስጎብኝነት ሚናም ደርቦ ሲጫወት ኖሯል፡፡ […]
Read More →ሐሳበ ሽውራሮች
ሰሞኑን የቴዲ አፍሮ አዲሱ ነጠላ ዜማ ሀገሩን እያነቃነቀው ነው፡፡ኤሌክትሮኒክስ መገናኛ ብዙሐኑ፣የህዝብ ትራንስፖርት ሰጪዎች፣ካፌና ሬስቶራንቶች……ወዘተ በዚህ ነጠላ ዜማ መደማመቅ ይዘዋል፡፡የቴዲ አፍሮ ነጠላ ዜማ ታድያ ከመደመጥም ባለፈ በዚሁ ፌስ ቡክን ጨምሮ በተለያዩ የማህበራዊ ድህረ-ገጾች ጭምር ሀሳብ መለዋወጫ እየሆነ ነው፡፡ለኔ አንድ ስራ ተደምጦ መነጋገሪያ መሆን መቻሉ በራሱ ትልቅ ውጤት ይመስለኛል፡፡በየትኛውም ወገን ይሁን መነጋገር፣መወያየት መቻል ዋጋው ከፍ ይላል፡፡ለዚህ […]
Read More →The role of the youth in wiping out EPDRF.
Ethiopia has not been made up on an overnight. It has taken thousands of years and many generations. Today’s Ethiopia is the result of blood and bone of our forefathers. The country, with its achievements and failure, is now in the hands of the youth to free it from the Woyane monster leaders. It […]
Read More →