ይድነቃቸው ከበደ የመከላከያ ምስክሮቹን ዛሬ አስደመጠ
በፍቃዱ ሃይሉ እንደዘገበው (ፍርድ ቤቱ “ጥፋተኛ” ሆኖ ካገኘው “በቀላል እስራት፣ ወይም በመቀጮ፣ ወይም ወንጀሉ ከባድ በሆነ ጊዜ ከሦስት ዓመት በማይበልጥ ፅኑ እስራት ይቀጣል”) ነሐሴ 28/2008 በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የደረሰውን ቃጠሎ ተከትሎ እስረኞች ወደ ዝዋይ እና ሸዋሮቢት መዘዋወራቸው ተጠቅሶ ጳጉሜ 3/2008 ቀን እስረኞቹ ያሉበትን አድራሻ እንደሚያሳውቁ ከማረሚያ ቤት አስተዳደር ተገልፆ ነበር። በተጠቀሰው ዕለትም [ጳጉሜ 3/2008] የሚፈልጋቸውን […]
Read More →የስድስት ልጆቿ እናት ኢትዮጵያዊት በአውስትራሊያ የአገር አቀፍ የተከባካቢዎች ሽልማት አሸናፊ አሸናፊ ሆኑ
ወ/ሮ ሙሉ ምህረተአብ፤ እንደምን የቪክቶርያ ስቴትና አገር አቀፍ የተከባካቢዎች ሽልማት አሸናፊ ለመሆን እንደበቁ ይናገራሉ። የስድስት ልጆች እናትዋ ወ/ሮ ሙሉ፤ ያልተቋረጠ ክብካቤ የሚያሻት ሴት ልጃቸው ሄቨን 24/7 ተከባካቢ ናቸው።
Read More →ማለዳ ወግ የተገፊ ዜጎች ድምጽ ከሳውዲ አረቢያ | መንግስት ሆይ የተገፊ ዜጎችን የምሬት ድምጽ ስማ – ነቢዩ ሲራክ
================================== *የሳውዲ የምህረት አዋጅ ሊጠናቀቅ ቀናት ሲቀሩት * ከአፍታው እረፍት የመለሰኝ እውነት * መንግስት ሆይ የተገፊ ዜጎችን የምሬት ድምጽ ስማ ከአፍታው እረፍት የመለሰኝ እውነት … ======================== ላለፉት ጥቂት ቀናት የአፍታ እረፍት ለማድረግ ከዚህ ገጼ ገለል ብዬ መቆየቴ እውነት ነው ። የሚያነውን እውነት እየሰማሁ እንዳልቆስል በሚል እንጅ እረፍት የአረቡ ሀገር ስደት በግድ ጀሮን ይዘው ደፍነውት እንኳ […]
Read More →በ5ሚሊዮን ትግሬዎች ላይ የዘር ፍጅት ጥሪ ያስተላለፈው የኢሳት ቴ/ ቪዥን ጣቢያ ዕርቃኑ ሲጋለጥ
ጌታቸው ረዳ (ኢትዮጵያን ሰማይ አዘጋጅ) Ethiopian Semay እንደምን ሰነበታችሁ? ሌላ ርዕስ ለመተቸት በዝግጅት ላይ እያለሁ በኢሳት ላይ የተከሰተው የተደበቀ ጉድ ስሰማ ሌለውን አጀንዳ ለሚቀጥለው ሰሞን አስተላለፍኩት። የዛሬው ቀዳሚው ትችቴ በሩዋንዳው የዘር ማጽዳት ዘመቻ ጥሪ በማስተላለፍ የተከሰሰው የራዲዮ ኮሊን የካቡንጋ ዓይነት ልሳን በትግራይ ሕዝብ ላይ የዘር ፍጅት እንዲፈጸም በማስተላለፉ በትግሬዎች ጥርስ የተነከሰበት ‘ኢሳት’ የተባለው የግንቦት 7 […]
Read More →ሕወሓት ስብጥር የበረከት ስምዖን እና አዲሱ ለገሰ የባህርዳር ጉዞ
በህወሃት የበላይነት የሚመራው አገዛዝ እየገጠመው ያለውን ተቃውሞ ለመቆጣጠር ደፋ ቀና እያሉ ካሉ ከፍተኛ አመራሮች መካከል በረከት ስሞኦንና አዲሱ ለገሠ የብአዴንን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ለመከታተል ባህር ዳር ከተማ መክተማቸውን ከውስጥ አዋቂ ምንጮች ለትንሳኤ ሬዲዮ ዝግጅት የደረሰው መረጃ አመለከተ። የብአዴን የቀድሞ አመራሮች የነበሩ በረከት ስሞኦንና አዲሱ ለገሠ አለቃቸው መለስ ዜናዊ በህይወት በነበረበት የመጨረሻዎቹ አመታት መተካካት በሚለው የወያኔ […]
Read More →በኢትዮጵያ በድጋሚ የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ተከሰተ
በኢትዮጵያ ያለው የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀበ መሔዱ ተጠቆመ፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ መረጃውን ይፋ ያደረገው የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ፣ የግንቦር ወር የዋጋ ግሽበት 8 ነጥብ 7 ሆነ መመዝገቡን ገልጿል፡፡ ይህም ካለፈው ሚያዝያ ወር ጋር ሲተያይ፣ በሸቀጦች ላይ የዋጋ ግሽበት መስተዋሉን ያሳያል ብሏል፡፡ የዋጋ ጭማሪው ከየካቲት ወር ጀምሮ እስከ ግንቦት ወር ድረስ በተከታታይ የተከሰተ ሲሆን፣ በሀገሪቱ […]
Read More →Ethiopia Airlines Renegotiating Management Contract for Arik Air with FG
http://www.maledatimes.com Chinedu Eze After few months of prevarication, THISDAY can authoritatively report that the Ethiopia Airlines has been negotiating management contract for Arik Air, which was taken over by the Asset Management Corporation of Nigeria (AMCON) in February this year owing to the debts owed it by the owners of the airline. THISDAY learnt that […]
Read More →Ethiopia eyes role in DP World-managed Somaliland port
Country is in talks to acquire a 19% stake in joint venture administering Berbera port Bloomberg Addis Ababa: Ethiopia is in talks to acquire shares in a joint venture involving DP World Ltd. that will manage a port in northern Somalia, a Somali official said, a move that could give the fast-growing yet landlocked Horn […]
Read More →Ethiopia: The Rare Ethiopian Destinations to See in a Lifetime
By Eden Sahle Ethiopia has proved itself as a place for seasoned travellers. The country features beaches, stunning green valleys, as well as Fire Lake filled ravines. A peaceful tranquillity flows in Ethiopia, a country known for its historical sanctuaries, temples, palaces and stunning natural creations. Step into this paradise a natural extravaganza where you […]
Read More →