አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ እና ዲፕሎማት- ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ
በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር 6 ቀን 1908 ዓ.ም ተወለዱ። አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ደግሞ የምክር ቤቱ ፕሬዘደንት ፤በዳግማዊ ምኒልክ ሹመትም የመጀመሪያው የጎንደር ከተማ አስተዳዳሪ የነበሩት ከንቲባ ገብሩ ደስታ ሲሆኑ ታናሽ እህታቸው ደግሞ የውብዳር ገብሩ (እማሆይ ጽጌ ማርያም) ናቸው። ዕድሜያቸው ለትምህርት […]
Read More →በአዲስ አበባ የመሶብ ቅርፅ ያለው ባለ 70 ወለል ሕንፃ ሊገነባ ነው
እስከ ስድስት ዓመት ድረስ ይገነባል የተባለው ሕንፃ ባለቤት የባሕልና ቱሪዝም ሚንስቴር ሲሆን፣ የመሶብ ቅርጹ የተመረጠው የኢትዮጵያዊያንን የአብሮነት፣ የመሰባሰብ፣ የጋራ ደስታና ቃልኪዳን ምሳሌነትን ይወክላል በሚል ነው ተብሏል።ሚንስቴሩ የሚያሠራው ባለ 70 ወለል ሕንፃ 250 ሜትር ከፍታ እንደሚኖረው ተነግሯል። ይሕም በምሥራቅ አፍሪካ ረጅሙ ሕንፃ ሊያደርገው እንደሚችል ተገምቷል። ለግንባታውም ከ50 ሺሕ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ ይፈለጋል የተባለ ሲሆን ሕንጻው […]
Read More →የማዕድንና ነዳጅ ሥራን የሚያግዙ ‹ድሮኖች› አገልግሎት ላይ ሊውሉ ነው
2019-01-03Author: አዲስ ማለዳ የማዕድንና ነዳጅ ሥራን የሚያግዙ ‹ድሮኖች› አገልግሎት ላይ ሊውሉ ነው የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር ለማዕድን አሰሳ እና በቅርቡ ለሚጀምረው የኢቲዮ-ጅቡቲ የተፈጥሮ ጋዝ ቱቦ ዝርጋታ ድሮን መጠቀም እንደሚጀምር አስታወቀ።ሚንስቴሩ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚታየው አስቸጋሪ መልክዓ ምድር የማዕድን አለኝታ ቦታዎችን ለመለየት ስላስቸገረኝ የድሮን ቴክኖሊጂን ልጠቀም ነው ብሏል።በቅርቡ ለሚጀምረው የተፈጥሮ ጋዝ ቱቦ ዝርጋታም ድሮኖችን ለመጠቀም ከኢኖቬሽን […]
Read More →ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አዲስ መተግበሪያን ይፋ አደረገ
አዲስ ማለዳhttp://WWW.MALEDATIMES.Com ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የኅብረተሰቡን ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ መተግበሪያን ዓርብ፣ ታኅሣሠ 19 ይፋ አደረገ።አዲሱ የመረጃ ቋትን የያዘው መተግበሪያ በሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መረጃዎችን ለማግኘት ጉልህ አስተዋፅኦ ያደርጋል የሚል ተስፋም ተጥሎበታል። መተግበሪያው ከ1934 እስከ 2010 ድረስ ያሉ ሕጎችን፣ አዋጆችን፣ ደንቦችንና የሰበር ውሳኔዎችን አካቶ የያዘ የመረጃ ቋት ነው ተብሏል። ይህ መተግበሪያ የበይነ መረብ አገልግሎት በማይገኝባቸው ቦታዎችም […]
Read More →የደህንነት ሃላፊ የነበረው አቶ ጌታቸው አሰፋ የእስር ማዘዣ ወጣበት ፍትህ ሚንስትር
የደህንነት ሃላፊ የነበረው አቶ ጌታቸው አሰፋ የእስር ማዘዛ ወጣበት ፍትህ ሚንስትር
Read More →“አቶ ጌታቸው አሰፋ በትግራይ ክልል እንደተሸሸጉ መንግስት መረጃው አለው” – ጠቅላይ አቃቢ ህግ
የትግራይ ክልል አስተዳደር፣ ከፌዴራሉ ሥልጣን በላይ ሆኗል ማለት ነው?! …. ኤልያስ ገብሩ!——- “አቶ ጌታቸው አሰፋ በትግራይ ክልል እንደተሸሸጉ መንግስት መረጃው አለው – ጠቅላይ አቃቢ ህግ #Ethiopia : የቀድሞ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ በትግራይ ክልል ተሸሽገው እንደሚገኙ መንግሥት መረጃ እንዳለው ነገር ግን እሳቸውን በሕግ ቁጥጥር ሥር ለማዋል ሲባል ጥይት በመታኮስ የሌላ ሰው […]
Read More →