www.maledatimes.com January, 2019 - MALEDA TIMES - Page 11
Loading...
You are here:  Home  >  2019  >  January  -  Page 11
Latest

አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ እና ዲፕሎማት- ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ

By   /  January 4, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ እና ዲፕሎማት- ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ

በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር 6 ቀን 1908 ዓ.ም ተወለዱ። አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ደግሞ የምክር ቤቱ ፕሬዘደንት ፤በዳግማዊ ምኒልክ ሹመትም የመጀመሪያው የጎንደር ከተማ አስተዳዳሪ የነበሩት ከንቲባ ገብሩ ደስታ ሲሆኑ ታናሽ እህታቸው ደግሞ የውብዳር ገብሩ (እማሆይ ጽጌ ማርያም) ናቸው። ዕድሜያቸው ለትምህርት […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ የመሶብ ቅርፅ ያለው ባለ 70 ወለል ሕንፃ ሊገነባ ነው

By   /  January 4, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲስ አበባ የመሶብ ቅርፅ ያለው ባለ 70 ወለል ሕንፃ ሊገነባ ነው

እስከ ስድስት ዓመት ድረስ ይገነባል የተባለው ሕንፃ ባለቤት የባሕልና ቱሪዝም ሚንስቴር ሲሆን፣ የመሶብ ቅርጹ የተመረጠው የኢትዮጵያዊያንን የአብሮነት፣ የመሰባሰብ፣ የጋራ ደስታና ቃልኪዳን ምሳሌነትን ይወክላል በሚል ነው ተብሏል።ሚንስቴሩ የሚያሠራው ባለ 70 ወለል ሕንፃ 250 ሜትር ከፍታ እንደሚኖረው ተነግሯል። ይሕም በምሥራቅ አፍሪካ ረጅሙ ሕንፃ ሊያደርገው እንደሚችል ተገምቷል። ለግንባታውም ከ50 ሺሕ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ ይፈለጋል የተባለ ሲሆን ሕንጻው […]

Read More →
Latest

የማዕድንና ነዳጅ ሥራን የሚያግዙ ‹ድሮኖች› አገልግሎት ላይ ሊውሉ ነው

By   /  January 4, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማዕድንና ነዳጅ ሥራን የሚያግዙ ‹ድሮኖች› አገልግሎት ላይ ሊውሉ ነው

2019-01-03Author: አዲስ ማለዳ የማዕድንና ነዳጅ ሥራን የሚያግዙ ‹ድሮኖች› አገልግሎት ላይ ሊውሉ ነው የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር ለማዕድን አሰሳ እና በቅርቡ ለሚጀምረው የኢቲዮ-ጅቡቲ የተፈጥሮ ጋዝ ቱቦ ዝርጋታ ድሮን መጠቀም እንደሚጀምር አስታወቀ።ሚንስቴሩ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ የሚታየው አስቸጋሪ መልክዓ ምድር የማዕድን አለኝታ ቦታዎችን ለመለየት ስላስቸገረኝ የድሮን ቴክኖሊጂን ልጠቀም ነው ብሏል።በቅርቡ ለሚጀምረው የተፈጥሮ ጋዝ ቱቦ ዝርጋታም ድሮኖችን ለመጠቀም ከኢኖቬሽን […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አዲስ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

By   /  January 4, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አዲስ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

አዲስ ማለዳhttp://WWW.MALEDATIMES.Com ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የኅብረተሰቡን ተደራሽነትን ለማስፋት አዲስ መተግበሪያን ዓርብ፣ ታኅሣሠ 19 ይፋ አደረገ።አዲሱ የመረጃ ቋትን የያዘው መተግበሪያ በሕግና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መረጃዎችን ለማግኘት ጉልህ አስተዋፅኦ ያደርጋል የሚል ተስፋም ተጥሎበታል። መተግበሪያው ከ1934 እስከ 2010 ድረስ ያሉ ሕጎችን፣ አዋጆችን፣ ደንቦችንና የሰበር ውሳኔዎችን አካቶ የያዘ የመረጃ ቋት ነው ተብሏል። ይህ መተግበሪያ የበይነ መረብ አገልግሎት በማይገኝባቸው ቦታዎችም […]

Read More →
Latest

የደህንነት ሃላፊ የነበረው አቶ ጌታቸው አሰፋ የእስር ማዘዣ ወጣበት ፍትህ ሚንስትር

By   /  January 3, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የደህንነት ሃላፊ የነበረው አቶ ጌታቸው አሰፋ የእስር ማዘዣ ወጣበት ፍትህ ሚንስትር

የደህንነት ሃላፊ የነበረው አቶ ጌታቸው አሰፋ የእስር ማዘዛ ወጣበት ፍትህ ሚንስትር

Read More →
Latest

“አቶ ጌታቸው አሰፋ በትግራይ ክልል እንደተሸሸጉ መንግስት መረጃው አለው” – ጠቅላይ አቃቢ ህግ

By   /  January 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on “አቶ ጌታቸው አሰፋ በትግራይ ክልል እንደተሸሸጉ መንግስት መረጃው አለው” – ጠቅላይ አቃቢ ህግ

የትግራይ ክልል አስተዳደር፣ ከፌዴራሉ ሥልጣን በላይ ሆኗል ማለት ነው?! …. ኤልያስ ገብሩ!——- “አቶ ጌታቸው አሰፋ በትግራይ ክልል እንደተሸሸጉ መንግስት መረጃው አለው – ጠቅላይ አቃቢ ህግ #Ethiopia : የቀድሞ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋ በትግራይ ክልል ተሸሽገው እንደሚገኙ መንግሥት መረጃ እንዳለው ነገር ግን እሳቸውን በሕግ ቁጥጥር ሥር ለማዋል ሲባል ጥይት በመታኮስ የሌላ ሰው […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar