አምባሳደር ብርሃነ መስቀል በአማራው ላይ የተናገርኩት ቪዲዮዎች የቀረቡት አክቲቪስት እያለሁ የተናገርኩት ነው ሲሉ ገልጸዋል።
ጋዜጠኞችን ወርፈዋል ስራችሁን በትክክል ስሩ እናንተ ናችሁ ያልተባለውን እየቆራረጣችሁ ሰዎችን በችግር ውስጥ የምትከቱት ሲሉ ተናግረዋል። የካሊፎርኒያው ቆንሱሌት ጀነራል የሆኑት ዶክተር ብርሃነ መስቀል ስኜ በኦኤም ኤን ላይ የቀረበው ቪዲዮ በፖለቲከኞች ተንኮል እና ሴራ ምክንያት ተቆራርጦ የቀረበ ነው ፣ እኔ ይህንን ቃለ መጠይቅ የሰጠሁት ቀድሞ ገና አክቲቪስት ሳለሁ የሰጠሁት ነው ፣ ምናልባትም ቪዲዮውን ትኩረት ሰጥታችሁ ከተመለከታችሁት […]
Read More →ከኢትዮጵያ አየር መንገድ በርካታ ዳይሬክተሮችን ጨምሮ በቅርቡ ጊዜ ብቻ ስራ የለቀቁ የ41 ሰራተኞች ዝርዝር (ከድርጅቱ የሰው ሀይል አስተዳደር የወጣ ደብዳቤ ያሳያል)
በእዚህ ውስጥ ያልተካተቱ በርካታ ሲሆኑ ከነዚህ አንዱ የኢንጂነሪንግ ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ዮሀንስ ይገኝበታል። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አየር መንገዱን መደበቂያ አድርጎ ውሎ እና አዳሩን ሚዲያ ላይ አድርጎ ተአምር የሰራ ቢያስመስልም ብዙ የተበላሹ እና የተቀበሩ ነገሮች ነገ ላይ ሲመነዘሩ አየር መንገዱን አደጋ ውስጥ የሚጥሉ ነገሮች እንዳሉ የሚያውቁ እና ለውጥ ይመጣል ብለው ሲጠብቁ የነበሩ ሰራተኛ አቶ […]
Read More →የግብፅ የመስኖ ልማት ሚኒስትር የታላቁ የህዳሴ ግድብ ውይይቶች መጨረሻ ላይ ደርሰናል ሲሉ አስጠነቀቁ ፡፡
CAIRO – 5 ጥቅምት, 2019 የውሃ ሀብትና መስኖ ልማት ሚኒስትር ቃል አቀባይ በበኩላቸው የህዳሴው ግድብ ድርድር በኢትዮጵያ የግብጽ ጠንካራነት እና የግብፅን ሁኔታ ከግምት ውስጥ የሚያስገቡ ሁሉንም ጽንሰ-ሀሳቦች ውድቅ መደረጉን አስረድተዋል ፡፡ የውሃ ጥቅሞችን ያስወጡ እና በግብፅ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳያደርሱ ኢትዮጵያውያኖች ሊያስወግዱ ይገባል ስሊ አስጠንቀቃል ፡፡ በካርቱም በተናጠል በሳይንሳዊ ምርምር ቡድን ደረጃ በተደረገው ድርድር እንዲሁም […]
Read More →Former Boeing official subpoenaed in 737 MAX probe won’t turn over documents, citing Fifth Amendment protection
Sep. 6, 2019 at 7:01 pm Updated Sep. 7, 2019 at 8:37 am By Steve Miletich Seattle Times staff reporter A former Boeing official who played a key role in the development of the 737 MAX has refused to provide documents sought by federal prosecutors investigating two fatal crashes of the jetliner, citing his Fifth Amendment right against self-incrimination, […]
Read More →ወደ ቀያቸው የተመለሱ የቤኒሻንጉል ተፈናቃዮች እርዳታ ተቋርጦብናል አሉ!
ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቅለው በኦሮሚያ ክልል ተጠልለው ለነበሩና ወደ ቀድሞ ቀያቸው የተመለሱ ከ70 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የክልሉ አደጋ ሥጋት አመራር ጽሕፈት ቤት በመንገድ ብልሽት ምክንያት እርዳታ ማከፋፈል አለመቻሉ ታወቀ። ከቦሎጅንፎይና ያሶ ወረዳ ተፈናቅለው ሀሮ ሊሙ እንዲሁም ነቀምት ተጠልለው የነበሩት እነዚህ ተፈናቃዮች የሰብኣዊ እርዳታው በመቋረጡ ችግር ውስጥ መግባታቸውን አስታውቀዋል። በመስከረም 2011 ላይ በአካባቢዎቹ ተፈጥሮ በነበረው […]
Read More →ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች

ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች በኢትዮጵያ ኢንተርኔት ለአራተኛ ቀን ተቋርጧል። ከሰዓታት በኋላ ዋይፋይ መስራት የጀመረባቸው አንዳንድ ቦታዎች ቢኖሩም አሁንም ግን የሞባይል አጭር መልዕክትም ሆነ የሞባይል ዳታ አይሰራም። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ኢንተርኔትን በማቋረጧ በየዕለቱ ምን ያህል ገንዘብ ታጣለች። ከ 7 ሰአት በፊት • ኢትዮቴሌኮም ኢንተርኔት ለምን እንደተቋረጠ መግለፅ እንደማይችል አስታወቀ
Read More →Will Abiy succeed in peace mission to Sudan?

Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed (C-L) walks alongside Shams-Eddin Kabashi Sudan’s Transitional Military Council (TMC) spokesman (C-R) upon his arrival at Khartoum International Airport on June 7, 2019. PICTURE | AFP In Summary PM Abiy Ahmed is seen to be acting to prevent a possible outbreak of chaos that could spill into Ethiopia as host […]
Read More →Ethiopia moves closer to opening mobile market

Ethiopia’s parliament approved a law to create an independent telecommunications regulator, as the country presses on with plans to break the monopoly of state-owned Ethio Telecom and allow non-domestic investors into the sector. The country’s minister of Innovation and Technology Getahun Mekuria announced the move on social media, adding it was a “huge step” in […]
Read More →Total Internet shutdown in Ethiopia

It is now becoming an annual event that Ethiopia‘s government shuts down the Internet around the time of the East African country’s national secondary school final exams. This was confirmed an hour or two before midday (Central African Time) on 11 June 2019 by NetBlocks, an organization that tracks Internet disruptions and shutdowns. Barely a few weeks ago, another […]
Read More →የኢሳት ቦርድ በድርጅቱ ላይ የሰራውን ጥፋት የሚዘረዝር መረጃ እጃችን ገብቷል

ሰበር ዜናየኢሳት ቦርድ በድርጅቱ ላይ የሰራውን ጥፋት የሚዘረዝር መረጃ እጃን ገብቷል በአስራ ሁለት የኢሳት ጋዜጠኞች የተፈረመና ቦርዱ የድርጅቱን ህልውና አደጋ ላይ መጣሉንና ወደ ጥፋት አቅጣጨ መምራቱን በዝርዝር የሚያትትና የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የሚጠይቅ ደብዳቤ እጃን ገብቷል። አበበ ገላው፣ ሲሳይ አጌና፣ መሳይ መኮንን፣ መታሰቢያ ቀጸላ፣ አፈውርቅ አግደው፣ እንግዱ ወልዴ፣ ወንድም አገኝ ጋሹን ጨምሮ በ12 ጋዜጠኞች የተፈረመው ደብዳቤ […]
Read More →