www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 11
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 11
Latest

Amazing Ethiopian woman sits exam 30 minutes after giving birth

By   /  June 11, 2019  /  AFRICA, zena, ኣማርኛ  /  Comments Off on Amazing Ethiopian woman sits exam 30 minutes after giving birth

A 21-year-old Ethiopian woman has taken one of her secondary school leaving exams 30 minutes after giving birth, she has told the BBC. Almaz Derese, who is from Metu in western Ethiopia, had hoped to sit the tests before her child arrived, but the exams were postponed because of Ramadan. She went into labour on […]

Read More →
Latest

“የሠራዊቱ ሁኔታ ከፍተኛ የህሊና መረበሽ ውስጥ ከቶኛል”

By   /  March 20, 2019  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on “የሠራዊቱ ሁኔታ ከፍተኛ የህሊና መረበሽ ውስጥ ከቶኛል”

አቶ ነአምን ዘለቀ ለቢቢሲ ላለፉት 26 ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ተሳትፎ ሲያደርጉ የቆዩት የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ ከፍተኛ አመራርና ሥራ አስፈጻሚ አባል አቶ ነአምን ዘለቀ ከፓርቲ መልቀቃቸውን ተከትሎ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል። ቢቢሲ፡ የአርበኞች ግንቦት 7 የሠራዊ አባላት አሁን ያሉበት ሁኔታ ትንሽ ያስጨነቀዎት ይመስላል። ግን ደግሞ ለመልቀቅ ከወሰኑ ቆይተዋል፤ እርስዎም በጽሑፍዎ እንደጠቀሱት። እና ዝም ብሎ […]

Read More →
Latest

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መግለጫ

By   /  March 20, 2019  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መግለጫ

መጋቢት 9, 2011 ዓ.ም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከመጋቢት 4 – 8, 2011 ዓ.ም ባደረገዉ ስብሰባ መነሻነት፣ በሀገሪቷ እና በኦሮሞ ህዝብ የነፃነት ትግል ህደት ላይ ሰፊ ዉይይት ካደረገ በኃላ ካለንበት ነባራዊ ሁኔታዎች አንፃር ለወደፊቱ የሚጠበቁብንን ተግባራትና አመለካከቶችን የሚንቃኝበት የሚከተሉትን ዉሳኔዎች በማስተላለፍ ስብሰባዉን ኣጠናቋል፡፡ 1. ባሁኑ ጊዜ የሚስተዋሉትን የፖለቲካ ችግሮች ከመፍታት አንፃርለረጅም ዘመናት በኦነግ […]

Read More →
Latest

አርበኞች ግንቦት ሰባት አመራር አካል አቶ ነአምን ዘለቀ የድርጅቱን መልቀቂያ አስመልክቶ ያቀረቡት ሃሳብን ይዘናል !

By   /  March 18, 2019  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on አርበኞች ግንቦት ሰባት አመራር አካል አቶ ነአምን ዘለቀ የድርጅቱን መልቀቂያ አስመልክቶ ያቀረቡት ሃሳብን ይዘናል !

ለአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ አባላት፣ የሰራዊት አባላት፣ ደጋፊዎችና፣ በልዩ ልዩ መደረኮች ለምታውቁኝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፦ከአቶ ነዓምን አለቀ በሀገራችን የመጣውን ለውጥ ተከትሎ የአርበኞች ግንቦት 7 የዴሞክራሲና የአንድነት ንቅናቄ አመራር አባላት በጁላይ ወር 2018 በአሜሪካን ሀገር ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር በተደረገ ስብሰባ ላይ ከተደረሱት የስምምነት ነጥቦች መካከል አንዱ የአግ7 ንቅናቄ ሰራዊት ከኤርትራ በርሃና ከሀገር ውስጥም የነበሩት […]

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ለደረሰው አደጋ ለተጎጂ አካላት እና ቤተሰቦቻቸው አለም አቀፍ የህግ ጥብቅና ለመስጠት ጠበቃ ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ገለፁ!

By   /  March 13, 2019  /  Addis Admas, Ethiopia, WEST AFRICA, ባላገሯ በአሜሪካ, ኣማርኛ  /  Comments Off on በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ለደረሰው አደጋ ለተጎጂ አካላት እና ቤተሰቦቻቸው አለም አቀፍ የህግ ጥብቅና ለመስጠት ጠበቃ ዶ/ር ሸክስፒር ፈይሳ ገለፁ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 302 ፍሬድማን ሩቢን እና የህግ ባለሙያው ሼክስፒር የህግ ቢሮ ሲያትል፡ አሜሪካ። ማርች 13 ቀን፣ 2019 ዓ.ም ከቦይንግ አውሮፕላን ካምፓኒ በጥቂት ርቀት ላይ የሚገኘው፤ ፍሬድማን ሩቢን የህግ ቢሮ፤ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ህይወታቸው ያጡትን ቤተሰቦች የሚታደግ መሆኑን አሳወቀ። ፍሬድማን ሩቢን የህግ ቢሮ – በተለይ በኢትዮጵያ፣ አፍሪቃ የሚገኙ ዜጎች ፍትህ እንዲያገኙ ለማድረግ፤ ከኢትዮጵያዊው […]

Read More →
Latest

በሕገወጦች ላይ መንግሥት ጠንካራ አቋም እንዳለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬስ ሴክረተሪ አስታወቁ

By   /  December 2, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በሕገወጦች ላይ መንግሥት ጠንካራ አቋም እንዳለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬስ ሴክረተሪ አስታወቁ

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬስ ሴክረተሪ ቢልለኔ ሥዩም ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ ብሩክ አብዱ በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ ሕገወጥ እንቅስቃሴዎች እንደሚስተዋሉና መንግሥትም የሕግ የበላይነትን ለማስጠበቅ በቁርጠኝነት እንደሚሠራ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬስ ሴክረተሪ ወ/ሮ ቢልለኔ ሥዩም ተናገሩ፡፡ ወ/ሮ ቢልለኔ አክለውም በሕገወጦች ላይ መንግሥት ጠንካራ አቋም አለው ብለዋል፡፡ የፕሬስ ሴክሬታሪዋ ይኼንን ያሉት ዓርብ ኅዳር 21 ቀን 2011 ዓ.ም. ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት […]

Read More →
Latest

በቡራዩና አካባቢው ሰው በመግደልና ንብረት በማውደም 38 ግለሰቦች በሽብርተኝነት ተጠረጠሩ

By   /  December 2, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በቡራዩና አካባቢው ሰው በመግደልና ንብረት በማውደም 38 ግለሰቦች በሽብርተኝነት ተጠረጠሩ

ታምሩ ጽጌ ከመስከረም 2 እስከ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. ድረስ በቡራዩ ከተማና አካባቢው በተፈጸመ ግድያ፣ የንብረት ቃጠሎና ዘረፋ ጋር በተያያዘ ታስረው ከነበሩት በርካታ ተጠርጣሪዎች ውስጥ፣ የ38 ግለሰቦች ድርጊት የሽብር ወንጀል ድርጊት ነው በመባሉ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡ የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ዓርብ ኅዳር 21 ቀን 2011 ዓ.ም. በፀረ ሽብር ሕጉ […]

Read More →
Latest

በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎች ተሳትፈውበታል የተባለው ድርጊት ተለይቶ ቀረበ

By   /  December 2, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎች ተሳትፈውበታል የተባለው ድርጊት ተለይቶ ቀረበ

ታምሩ ጽጌ ‹‹በቀጥታ የሚመለከተንና የሚያስጠረጥረን ማስረጃ አልቀረበብንም›› ተጠርጣሪዎች ‹‹ለመጠርጠር የሚያስችሉ መረጃዎች እንዳሉ ችሎቱ ተመልክቷል›› ፍርድ ቤት ላለፉት 24 ቀናት ታስረው የሚገኙትና በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ተሳትፈውበታል የተባለው የሙስና ወንጀል ድርጊት ተለይቶ ቀረበ፡፡ በብርጋዴር ጄኔራል ጠና ቁሩንዲ የምርመራ መዝገብ የተካተቱት 26 ግለሰቦች፣ የተጠረጠሩበትን የሙስና ወንጀል የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዚህ ሳምንት ለጋዜጠኞች ክፍት በሆነ መንገድ ስብሰባ ያደርጋል።

By   /  November 27, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዚህ ሳምንት ለጋዜጠኞች ክፍት በሆነ መንገድ ስብሰባ ያደርጋል።

በሰሜን አሜሪካ በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ የተቋቋመው የትረስት ፈንድ ኮካውንስል በዋሽንግተን ዲሲ ስብሰባ እንደሚያደርግ ተገለጸ ። በዚህ ስብብሰባ ላይ የተለያዩ እንግዶች የሚገኙ ሲሆን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ የልማት ተቋም (EDTF)  ብሔራዊ ምክር ቤት የፕሬስ ኮንፈረንስ በኢትዮጵያ እስከ አሁን ድረስ እየተሻሻለ በመምጣቱ; የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎችን ለማሳተፍና ለማገዝ እና (EDTF) በማስተባበር ስራዎች, የበጎ ፈቃደኞች ተሳትፎ, እና ገንዘብ የማሰባሰብ ስትራቴጂዎችን በማካተት  […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለተለያዮ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ሹመት ሰጡ

By   /  November 27, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለተለያዮ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ሹመት ሰጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለተለያዮ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ሹመት ሰጡ uጠቅላይ ሚነስት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለተለያዮ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ሹመት ሰጥተዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መግለጫ መሰረት፦ 1.ዶክተር አምባቸው መኮንን፦ የጠቅላይ ሚንስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት አማካሪ ሚንስትር 2.አቶ ገብረእግዚአብሔር አርአያ፦ በሚንስትር ዴኤታ ማዕረግ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪ 3.አቶ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar