www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 12
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 12
Latest

ከህወሃት የጽንፈኛ መንግስት በከፍተኛ ወንጀል ክስ ከሚጠረጠሩት መካከል የደህንነት ሚንስትሩ ጌታቸው አሰፋ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የሚያግድ ትእዛዝ ተላለፈበት

By   /  November 26, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ከህወሃት የጽንፈኛ መንግስት በከፍተኛ ወንጀል ክስ ከሚጠረጠሩት መካከል የደህንነት ሚንስትሩ ጌታቸው አሰፋ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የሚያግድ ትእዛዝ ተላለፈበት

ከህግ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ከተላለፈ ደብዳቤ እንደሚያመለክተው ከሆነ የህወሃት ጽንፈኛ እና ዘራፊ ቡድን ከነበረው የደህንነት አባል እንዲሁም ህዝብን በማፈን እና በመጨቆን ለሃሳባት አመታት በዜጎች ላይ ከፍተኛ በደል አድርሷል ተብሎ ከፍተኛ ክስ የቀረበበት እና በአሁን ሰአት በመቀሌ ከታመ መሽጎ የሚገኛው የቀድሞው የደህንነት ሹም በየትኛውም አቅጣጫ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የሚል ማዘዣ እንደወጣበት ተገልጿል ። በሌላም በኩል ለአውሮጳ […]

Read More →
Latest

እጸገነት ሃይለማርያም (ማሄላንዶ) የሙዚቃ ኮንሰርቷን በችካጎ በደመቀ ሁኔታ አጠናቀቀች !

By   /  November 25, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on እጸገነት ሃይለማርያም (ማሄላንዶ) የሙዚቃ ኮንሰርቷን በችካጎ በደመቀ ሁኔታ አጠናቀቀች !

በመጀመሪያ ነጠላ ዜማዋ ይበልጥ የታወቀችው እና ላለፉት አስር አመታት በአስቴር አወቀ እና በእጅጋየሁ ሽባባው ሙዚቃዎች እራሷን ለትክክለኛ የሙዚቃ ደረጃ ያበቃችው ወጣቷ ድምጻዊት እጸገነት ሃይለማርያም (ማሂላንዶ) በአስገራሚ ሁኔታ ሙዚቃዋን በችካጎ እና አካባቢዋ በሳፋሪ ላውንጅ ማቅረቧን የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ በስፍራው ታድሞ ስራዎቿን ለማየት ችሏል። እንደ ማለዳ ዘጋቢ ከሆነ ማሂላንዶ (እጸገነት) ብዙ ስራዎቿን በሰዎች ስራ እራሷን ለማውጣት የቻለች […]

Read More →
Latest

‹አየር መንገዱ የአገር አምባሳደርና የሁሉም ኢትዮጵያውያን ንብረት ነው›› አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ

By   /  November 25, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ‹አየር መንገዱ የአገር አምባሳደርና የሁሉም ኢትዮጵያውያን ንብረት ነው›› አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ

‹‹አየር መንገዱ የአገር አምባሳደርና የሁሉም ኢትዮጵያውያን ንብረት ነው›› አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም (መሀል) ከሥራ ባልደረቦቸው ጋር መግለጫ ሲሰጡ 25 November 2018 ቃለየሱስ በቀለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራዕይ 2025 የዕድገት መርሐ ግብር ተግባራዊ ማድረግ ከጀመረ እ.ኤ.አ. 2011 ጀምሮ፣ በየዓመቱ ከ20 […]

Read More →
Latest

አልኮል መጠጥና ጠጭዎች የሚገናኙበት ሰዓት ሕግ ወጣለት

By   /  November 24, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on አልኮል መጠጥና ጠጭዎች የሚገናኙበት ሰዓት ሕግ ወጣለት

  የሚንስትሮች ምክር ቤት ትላንት ዓርብ ቀን ያጸደቀው እና ህግ ሆኖ እንዲወጣ ለፓርላማ በላከው አዋጅ ከ10 በመቶ በታች የአልኮል ይዘት ያላቸው መጠጦች (እነ ቢራ) ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ 3:00 ሰዓት በማንኛውም የብሮዶካስት ሚዲያ (ቲቪ & ራዲዮ ) እንዳይተዋወቁ ሊደነግግ ነው። በመሆኑም ከ10 በታች የአልኮል ይዘት ያላቸው መጠጦችን የሚያመርቱ የአልኮል ምርቶቻቸውን ከምሽቱ 3:00 ሰዓት እስከ […]

Read More →
Latest

በመላው አውሮፓ የኢትዮጵያዊያኖች እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ህብረት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

By   /  November 24, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በመላው አውሮፓ የኢትዮጵያዊያኖች እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ህብረት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

  እኛ በአውሮፓ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በቅርቡ እ.አ.አ በ31ኦክቶበር 2018 ዓ.ም. በፍራንክፈርት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በውጭ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻቸው ጋር የተገናኙበት ስብሰባ ላይ የተፈጸመውን አጠያያቂ ድርጊት በጀርመን እንዲሁም በአውሮፓ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያንገላታ ያሳዘነ እና ያስቆጣ ተግባር ነው። ይህ የለውጥ ሂደት በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ህይወታቸውን እና ንብረታቸውን ያጡበትን አካላቸው […]

Read More →
Latest

የአንጋፋው ጋዜጠኛ እና ደራሲ አጥናፍ ሰገድ ይልማ 6ተኛ የሆነው እና “የፓለቲካ አሽሙር” የተሰኘው መፅሐፍ ይመረቃል።

By   /  November 24, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የአንጋፋው ጋዜጠኛ እና ደራሲ አጥናፍ ሰገድ ይልማ 6ተኛ የሆነው እና “የፓለቲካ አሽሙር” የተሰኘው መፅሐፍ ይመረቃል።

የአንጋፋው ጋዜጠኛ እና ደራሲ አጥናፍ ሰገድ ይልማ 6ተኛ የሆነው እና “የፓለቲካ አሽሙር” የተሰኘው መፅሐፍ ቅዳሜ ህዳር 15ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ በ8ሰዓት ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከፍ ብሎ በሚገኘው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መፃሕፍት እና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ(ወመዘክር) አዳራሽ ይመረቃል። አጥናፍ ሰገድ ይልማ ከ 1952 -1972 ድረስ ባሉት ዓመታት በማስታወቂያ ሚኒስቴር ውስጥ ከ ጀማሪ ዘጋቢነት እስከ ዋና አዘጋጅነትየሠሩ ሲሆን […]

Read More →
Latest

የራይድ የትራንስፖርት ቴክኖሎጂ ሊቆም ነው!

By   /  November 24, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የራይድ የትራንስፖርት ቴክኖሎጂ ሊቆም ነው!

የራይድ የትራንስፖርት ቴክኖሎጂ ሊቆም ነው! azeb worku እኔ የራይድ አገልግሎት ተጠቃሚ ነኝ የቴክኖሎጂ ሓሳቡ ለሐገሬ ያበረከተውን አስተዋፅእ በማየት የራይድ አገልግሎት ሠጪዎችን እና የራይድ ፈጣሪዎችን አግኝቼ ምንድነው? ለምንድነው የተከለከላችሁት ? ብዬ ስጠይቅ ያገኘሁት ምላሽ: ድርጅቱ ያለው ፍቃድ የቴክኖሎጂ ነው ስለዚህ ዘርፍ ቀይሮ በትራንስፖርት ፍቃድ ይሠማራ በሚል ነው አሉኝ ። ድርጅቱ በዚህ ዘርፍ ለመሠማራት ቢያንስ 30 መኪና ማስገባት […]

Read More →
Latest

⬆️⬆️ምክር ቤቱ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ።

By   /  November 22, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ⬆️⬆️ምክር ቤቱ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ።

‼️‼️‼️ሰበር ዜና‼️‼️‼️ ⬆️⬆️ምክር ቤቱ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመwww የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ።ምክር ቤቱ በዛሬው እለት ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እጩ ሰብሳቢ ለመምረጥ የቀረበ የውሳኔ ሃሳብን መርምሮ ያፀደቀው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድም ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን ለብሔራዊ ምርጫ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር በዘር ጥላቻ ላይ ያመረኮዘ ጥቃት እየሰነዘረ ነው ሲሉ ደብረ ጺዮን ተናገሩ

By   /  November 20, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር በዘር ጥላቻ ላይ ያመረኮዘ ጥቃት እየሰነዘረ ነው ሲሉ ደብረ ጺዮን ተናገሩ

ህዝቡ ደግሞ ተገቢውን ቅጣት ነው በህወሃት መንግስት ላይ እየተፈጸመ ያለው ቀጣይነት ሊኖረው ይገባል ሲሉ ገለጹ   በኢትዮጵያ ገዥው ፓርቲ በትግራይ ህዝብ ላይ የተቃዋሚ ስርአትን እያስፈጸመ ነው በዘር ጥላቻ የታወረ መንግስት ነው ሲሉ የትግራይ ሊቀመንበር አቶ ደብረጺዮን በቅርቡ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣኖችን በቁጥጥር ስር ለማዋል እና የዘር መስመርን በሙስና ወንጀል ወደ እስር ቤትን ዘርን ያመላከተ ጥቃት ተግባራዊ […]

Read More →
Latest

ግብፅና ኢትዮጵያ በናይል የግጭት ክርክር ላይ ለመወያየት ተስማሙ

By   /  November 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ግብፅና ኢትዮጵያ በናይል የግጭት ክርክር ላይ ለመወያየት ተስማሙ

ግብፅና ኢትዮጵያ በናይል የግጭት ክርክር ላይ ለመወያየት ተስማሙ

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar