www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 14
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 14
Latest

ለለማ ቡድን ትንሽ ማሳሰቢያ ብሥራት ደረሰ

By   /  August 23, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ለለማ ቡድን ትንሽ ማሳሰቢያ ብሥራት ደረሰ

  ወዳጅ ሊሆን የማይችልን የለዬለት ጠላት በመለማመጥ ጊዜ ማባከን አያስፈልግም፡፡ ከንቱን ሰው ሲለማመጡት የፈሩት ይመስለዋል፡፡ ራሱን በጠባብ ዓለም ከርችሞ የሚኖር ሰው በውጭው የሚከናወነውን የመረዳት አእምሯዊ አቅምና ፍላጎትም የለውም፡፡ የዚህን ዓይነቱ ሰው ጋር ኅብረትና ሰላም እፈጥራለሁ ብሎ መታገል ኃይልንና ጊዜን በከንቱ ማጥፋት ነው፡፡ የነለማ ቡድን – የጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጎራ – እየወደቀ እየተነሣ አሁን ላይ […]

Read More →
Latest

ሀገራችን ከገባችበት አዘቅት እንድትወጣ ከሚያግዙ ነጥቦች ጥቂቶቹን እነሆ!

By   /  August 23, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ሀገራችን ከገባችበት አዘቅት እንድትወጣ ከሚያግዙ ነጥቦች ጥቂቶቹን እነሆ!

  ምሕረት ዘገዬ (አዲስ አበባ)   ከአሁኑ የሕወሓት/ኢሕአዴግ መንግሥት ጋር ሲወዳደሩ የደርግና የቀ.ኃ.ሥላሤ መንግሥታት በአጋጣሚ ካልሆነ እንዳሁኑ ዘመን በመርህ ደረጃ በጎሣና በነገድ የተዋቀሩ እንዳልነበሩ ብዙዎች ይመሰክራሉ፡፡ ስለዚህ ከነዚህ ያለፉ መንግሥታት በሕይወት ያሉ የልዩ ልዩ ሙያ ባለቤቶችን አሁን ከያሉበት ጋብዞ ለውጡን እንዲቀላቀሉና እንዲሣተፉ ቢደረግ ሀገር ትጠቀማለች፡፡ ሙያቸውንና ሀገር ወዳድነታቸውን እያጣሩ በአግባቡ ቢገለገሉበት ሀገራችን አንድ እርምጃ ወደፊት […]

Read More →
Latest

ዓቃቤ ሕግ በቀድሞ የኢንሳ ምክትል ዳይሬክተር ላይ ክስ መሥርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠው

By   /  August 23, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ዓቃቤ ሕግ በቀድሞ የኢንሳ ምክትል ዳይሬክተር ላይ ክስ መሥርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠው

Source The Ethiopian Reporter የቀድሞ የኢንሳ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢኒያም ተወልደ ታምሩ ጽጌ ዓቃቤ ሕግ በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ በሚገኙት የቀድሞ የመረጃ መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ (ኢንሳ) ምክትል ዋና ዳይሬክተር ላይ፣ ክስ እንዲያቀርብና ውጤቱንም እንዲገልጽ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት ትዕዛዙን የሰጠው፣ የፌዴራል ፖሊስ መርማሪ ቡድን በተጠርጣሪ አቶ […]

Read More →
Latest

በግማሽ አቅሙ ሥራ የጀመረው የረጲ የደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ውዝግብ ፈጥሯል

By   /  August 23, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በግማሽ አቅሙ ሥራ የጀመረው የረጲ የደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ውዝግብ ፈጥሯል

#source reporter የረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ሲመረቅ ከግራ ወደ ቀኝ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ አዜብ አስናቀ (ኢንጂነር)፣ የውኃ ኤሌክትሪክና መስኖ ሚኒስትር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) እና ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) ይታያሉ ዳዊት እንደሻው በ2.6 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባውና ማለቅ ከነበረበት በሁለት ዓመት ዘግይቶ ለአገልግሎት የበቃው የረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ በግማሽ አቅሙ […]

Read More →
Latest

አርቲስት አለምጸሐይ ወዳጆን ለመቀበል በአዲስ አበባ ከፍተኛ ቅድመ ዝግጅት እየተከናወነ መሆኑን አዘጋጅ ኮሚቴው አሳወቀ

By   /  August 21, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on አርቲስት አለምጸሐይ ወዳጆን ለመቀበል በአዲስ አበባ ከፍተኛ ቅድመ ዝግጅት እየተከናወነ መሆኑን አዘጋጅ ኮሚቴው አሳወቀ

አርቲስት አለምጸሐይ ወዳጆን ለመቀበል እየተሰራ ነው የአንጋፋዋ አርቲስት አለምጸሐይ ወዳጆን ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ተከትሎ የተቋቋመው ኮሚቴ ዝግጅቱን አጠናክሮ እየሰራ ነው።ከ27 አመታት በኋላ ወደ አገሯ የምትመለሰው አለምጸሐይ ነሐሴ 22 ቀን 2010 ዓ.ም ማለዳ 1፡00 ሰአት አዲስ አበባ ስትገባ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ቤተሰቦቿ፣የሙያ አጋሮቿ እና የመገናኛ ብዙሐን ባለሙያዎች በተገኙበት በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደማቅ አቀባበል ለማድረግ ዝግጅት […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓልን በማስመልከት የመልካም ምኞት መግለጫ

By   /  August 21, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓልን በማስመልከት የመልካም ምኞት መግለጫ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓልን በማስመልከት የመልካም ምኞት መግለጫ በሀገር ቤት እና ከሀገር ውጪ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊም ወገኖቼ፤ በመላው ዓለም በሚገኙ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት በየዓመቱ በክብር ለሚነሳው እና ዘንድሮም ለ1439ኛ ዓመተ-ሂጅራ ለሚከበረው የኢድአል አድሃ አረፋ በአል እንኳን በሠላም አደረሳችሁ- አደረሰን! ኢድ ሙባረክ !!! በፆም፣ በፀሎትና ክፉ ምግባርን በሚኮንን […]

Read More →
Latest

በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተወሰደ እርምጃ እስካሁን 171 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ።

By   /  August 21, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተወሰደ እርምጃ እስካሁን 171 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ።

በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተወሰደ እርምጃ እስካሁን 171 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ። source Siyum Teshome የኦህዴድ የገጠር ፖለቲካ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ አዲሱ አረጋ እንዳስታወቁት፥ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በተለያዩ ህግ ወጥ ተግባር ላይ ተሰማርተው ሲንቀሳቀሱ ነው። በዚህ መሰረትም ሱሉልታ ከተማ በቄሮ ስም በመንቀሳቀስ የግለሰብ ሰዎችን ቤት በማፍረስ የቤት ክዳን […]

Read More →
Latest

የስደተኛው የሃገር ቤት ጉዞ፤ አርቲስት አለምፀሀይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ ልትገባ ነው!! አበባየሁ ታደሰ

By   /  August 19, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የስደተኛው የሃገር ቤት ጉዞ፤ አርቲስት አለምፀሀይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ ልትገባ ነው!! አበባየሁ ታደሰ

አርቲስት አለምፀሀይ ወዳጆ ወደ ሀገሯ ልትገባ ነው!! የአስራ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ሶስቱ ግንቦት ሀያ ማክሰኞ ሊውል አራት ቀን ቀደም ብሎ አርብ ግንቦት አስራ ስድስት፤ ከለውጡ ጥቂት ቀደም ብሎ፤ ገና ብሶት የወለደው ሰራዊት የደርግን ራዲዬ ጣቢያ ሳይቆጣጠር፤ ገና ታጋዮቹ ከእንጦጦ ተራራ ላይ ሆነው ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ አንቺ ጋር ለመድረስ ስንቱን ገበርን ወይ እያሉ […]

Read More →
Latest

በህወሀት ስልጣን ዘመን ሁለት እግሮቹን እስርቤት ውስጥ ያጣው ከፍያለው ተፈራ የሰበታ ከንቲባ ቤት እና ገንዘብ አበረከቱለት

By   /  August 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on በህወሀት ስልጣን ዘመን ሁለት እግሮቹን እስርቤት ውስጥ ያጣው ከፍያለው ተፈራ የሰበታ ከንቲባ ቤት እና ገንዘብ አበረከቱለት

በህወሀት አስተዳደር እስርቤት ገብቶ በድብደባ ብዛት እግሩ አልንቀሳቀስ ብሎት ህክምና በሄደበት ሰአት በዶክተሮች ስህተት ተብሎ መቆረጥ የሚገባው እግሩን በመተው ጤነኛውን ከቆረጡበት በኃላ እንደገና በሽተኛውን ደግመው የቆረጡበት የቀድሞው እስረኛ እና የአሁኑ የአካል ጉዳተኛ አቶ ከፍያለው በደረሰበት የአካል እና የሞራል ጉዳት ማካካሻ ትሆን ዘንድ በማለት የሰበታ ከንቲባ ስጦታ ማበርከታቸው ተገለፀ። በህይወቱ ይሄ ይደርስብኛል ብሎ አስቦ የማያውቀው እና […]

Read More →
Latest

የቦስተን የመደመርና ተግባራዊ ርምጃ የመውሰደ ጅምር

By   /  August 17, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የቦስተን የመደመርና ተግባራዊ ርምጃ የመውሰደ ጅምር

ኦገስት 18 ቀን የፊታችን ቅዳሜ በቦስተን ስለሚደረገው ታላቅ የመደመር ድጋፍ የተሰጠ መግለጫ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። የእንንቁራሪቷ ታሪክ እንደይደርስብን  ወደተግባር እንሸጋገር… ።.።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በመላው ኢትዮጵያ የተጀመረው የለወጥ ንፋስ ፍጥነትና አቅጣጫውን እየለዋወጠ መክነፍ ቀጥሏል።  መልካም የመፈቃቀር፣ የመረዳዳት፣ የሰላምና የዴሞክራሲ ተምሳሌት የሆነች ኢትዮጵያንም እውን ለማድርድረግ፤ ለዘመናት የተከፈለው መስዋእትነት ፍሬን እንዲጎመራም ህዝቦች ከመቸውም በላይ ከለውጥ ሐይሉና ከጠቅላይ ሜኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ጎን […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar