ዛሬ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡
/ደ.ብ.ፋ.ኤፍ.ኤም ነሀሴ 8.2010/ የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ምክትል ኮማንድር ወርቅ አገኘሁ ሸዋ ለፋብኮ እንዳሉት አደጋው የደረሰው ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን 29 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3- 33889 አማ አይሱዙ የህዝብ ማመላለሻ ከደብረ ብርሃን ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ ከነበረ ኮድ 3- 55830 አአ ሲኖ ትራክ መኪና ጋር በተፈጠረ ግጭት ነው […]
Read More →ጆሮ አይሰማው የለ “ኦሮሚያን መገንጠል ከፈለግን፣ በሁለት ሳምንት መገንጠል እንችላለን፣ ማንም አያቆመንም” አቶ ጃዋር መሃመድ
[ቴዲ አትላንታ] ጆሮ አይሰማው የለ “ኦሮሚያን መገንጠል ከፈለግን፣ በሁለት ሳምንት መገንጠል እንችላለን፣ ማንም አያቆመንም” አቶ ጃዋር መሃመድ “አገር የዛፍ ቅጠል አይደለም፣ ማንም ስለፈለገ ተቀንጥሶ አይወድቅም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ። ___________ ክላይ የተጠቀሰውን “የመገንጠል” አባባል ልብ በሉት፣ ራስን ከመቆለልና ለራስ ተራራ የሚያህል ግምት ከመስጠት የመጣ ያለበሰለ አባባል እንጂ ፣ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል? የዶክተር ዐቢይ ፣ […]
Read More →የዐማራ ኅልውና ለኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት
ውድ ደጋፊዎቻችን፣ በዛሬዋ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ አዎንታዊ የሆነ ማኅበረሰባዊ እንቅስቃሴ ይታያል። የዐማራ ኅልውና ለኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት የዚህ አዎታዊ እንቅስቃሴ አካል በመሆን፣ ኢትዮጵያ ወደ ዕውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ግንባታ እንድታመራ እና ዐማራው ተገቢ የሆነ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ውክልና ኖሮት፣ በአገሪቱ መፃዒ ዕድል መጫዎት የሚችለውን ሚና እንዲጫዎት ለማስቻል አገር ቤት ገብቷል። ለዚህ ግብ ዕውን መሆን፣ዐኢአድ ከቀበሌ እስከ አገር አቀፍ ባለው […]
Read More →እኛ የምንመኘው ሰላም የትኛውን ነው? አንተነህ ጌትነት (የሶማው) ከባዕድ ሀገር ሜልበርን አውስትራሊያ
ሳላም ከሌለ ምንም ነገር የለም።በሰላም ጊዜ ሁሉም ነገር ይኖራል፤ሰላም ከጠፋ ግን ያለውም ሁሉ ይወድማል። ለዚህም ምስክሩ የኢትዮጵያው ሱማሌ የቅርብ ጊዜ አስከፊ ትውስታችን ምስክር ነው።አሁንም ይህን እያየን በጎሳ ፖለትካ እንገዳገዳለን።ስለዚህ እኛ ልንመኘው የሚገባን ሰላም ዘለቄታ ያለውን እንጂ ለጊዜው እፎይታ የሰጠንን ከሆነ ነገ የበለጠ ዋጋ የሚያስከፍለንና ተስፋ የሚያስቆረጠን እንዳይሆን ከወዲሁ መጠንቀቅ ይገባናል።ለዚህ መፍትሔው የጎሳ ፖለትካ ይብቃን የሽግግር […]
Read More →ይድረስ የቄሮንና የጃዋርን ፍቅር በቅጡ ላልያዛችሁት ወገኖቼ! ደረሰ ትንቢቱ (ከአዲስ አበባ)
እውነት ነው – ፍቅር ዕውር ነው፡፡ በፍቅር የታወረ ሰው ወይም ፍጡር በፍቅር ካሳወረው አካል ሌላ አያውቅም፤ ሊያውቅም አይችልም፡፡ በአማርኛ ፍቅርን ለመግለጽ የማስታውሰው ሌላ ቃል “መውደድ” ነው – በዚህ ላይ የምጨምረው ብዙም የለም፤ ስለጥላቻና ነገር ቢሆን ብዙ ቃል በታወሰኝ – ያለን ብቸኛ አንጡራ ሀብት ቂም በቀልና ጥላቻ እንዲሁም መሰዳደብ ነውና፤ ስለፍቅርና ውዴታ እናንተም ቃል ፈልጉ – […]
Read More →ሸራተን አዲስ በማሪዮት ሆቴል ሊጠቀለል ነው !! ስያሜውም ማሪዮት ይሆናል ።
ሸራተን ማሪዮት አዲስ በሚል ስሙ ይሰየማል በማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል የታተመ በብሔራዊ ቤተ መንግስት አቅራቢያ የተገነባው እና በከፍተኛ ደረጃ ከሚታወቀው ትልቅ የሸፋን ካለው የሆቴል አስተዳደር ሸራተን አዲስ በመባል የሚታወቀው በማሪዮት አዲስ በሚል ሊተካ ነው. ከሃያ ዓመት በፊት የተገነባው ይሄው ሆቴል በዚህ አመት የሸራተን የሆቴል የስም ለውጦቹ በአዲሱ የምርት ለውጦች በዓመቱ ማብቂያ ላይ ይጀምራሉ ። ማሪዮት […]
Read More →ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እና የአብይ አህመድ-ኢትዮጵያ ቡድን መጥታችሁ ስለጎበኛችሁን በጣም እናመሰግናለን!
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እራሱን እንደሰየመ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ተናጋሪ ሆኘ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፣ ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ እና ጠቅላላ የአብይ አህመድ የኢትዮጵያ ቡድን ልዑክ በርካታ ሺ ኪሎ ሜትሮችን በመጓዝ ከእኛ ጋር ለመሆን ወደ አሜሪካ በመምጣታችሁ በጣም እናመሰግናለን፡፡ ብዙ ጊዜ እንዲህ ይባላል፣ “ርቀት ማለት ምንም ማለት አይደለም፡፡ ሰው የሚወ ደውን ሰው ለማግኘት የሆነዉን ሩቅ መንገድ ይሄዳል ፡፡“ ሁላችሁም እኛን ለማየት መጣችሁ ምክንያቱም እኛ በአሜሪካ የምንገኝ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማለት […]
Read More →የኢትዮጵያ መንግስት የኤርትራን ወደብ አጠቃቀም የሚያጠና ቡድን አቋቋመ (ምንጭ ዋዜማ ሬዲዮ)
ዋዜማ ራዲዮ- በቀድሞ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ግርማ ብሩ የሚመራ ቡድን ኢትዮጵያ የኤርትራን ወደቦች የምትጠቀምበትን ሁኔታ ማጥናት እንደጀመረ ከኢትዮጵያ የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያሳያል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁለት ሳምንታት በፊት በሀገሪቱ ካሉ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር ባደረጉት ቆይታ ሀገሪቱ አሁን ላይ የምጽዋ ወደብን በተቻለ ፍጥነት ወደመጠቀም እንደምትገባም ተናግረው ነበር ። ኢትዮጵያ የኤርትራን ወደቦች የምትጠቀምበትን […]
Read More →የጠቅላይ ሚንስትሩ ጉዞ ከሚንሶታ እስከ አዲስ አበባ (በዲያቆን ዳንኤል ክብረት)
አዲስ አበባ ማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ስር የታተመ ********************************************** ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #ዐቢይ_አሕመድ የአሜሪካ ጉብኝታቸውን ፈጽመው ወደ አዲስ አበባ የሚመለሱበት ሰዓት ላይ ደርሰናል፡፡ ልዑካኑ በሁለት ተከፍለን ነበር ከሆቴል ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የሄድነው፡፡ የመጀመሪያው ቡድን ከጠዋቱ 4፡30 ሲነሣ፤ ሁለተኛው ቡድን ደግሞ 6፡15 ላይ ከሆቴል ተነሣ፡፡ አስቀድመን ለመነሣት ያሰብነው ከጠዋቱ 4፡30 አካባቢ ነበር፡፡ ነገር ግን ማክሰኞ ጠዋት የነበረው ውይይት […]
Read More →የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር የ”አልጀርሱ ውል”ን ይቃወማል!
ዶ/ር አረጋዊ በርሄ፣ የትዴት ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ,ጦርነት, ትዴት,የአልጀርስ ውል,የአልጀርሱ ስምምነት,የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት, ጥናታዊ -ምክክር እንዲደረግ ይጠይቃል የኢትዮጵያና የኤርትራ ድንበርን አስመልክቶ ከ16 ዓመታት በፊት በአልጀርስ የተፈጸመው ደባ በሁለት ዲክታተሮች መካከል የተደረሰ ስምምነት እንጂ፤ ሕዝቦቻችንን እንደማይወክል ከዚህ በፊት ደጋግመን ግልጽ አድርገናል። ይህ ሕዝቦቻችንን የማይወክል የ”አልጀርሱ ውል” እንዳለ አሁን በዶ/ር ዐቢይ የሚመራው መንግሥት ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩ ስንሰማ ከልብ […]
Read More →