www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 19
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 19
Latest

 የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ

By   /  January 27, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on  የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ

 የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ ኦቦ ለማ መገርሳ ህወሃት ያጎራቸውን 2,345 እስረኞች ነጻ አወጡ የሚለውን ዜና በቀኝ እየሰማን፣ የጉዱ አንዳርጋቸው መግላጫ ደግሞ በግራ በኩል ብቅ አለ። ሰበር ጋዜጣዊ መግለጫ። በርግጥም “ወገብ የሚሰብር”። ልዩ መግለጫው ተከባብዶ ሲነገረን “ገዱ ደግሞ ስንት ሺህ አማሮችን ከእስር አስለቀቀ” እያልን በጉጉት ባንጠብቅም  “የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ሕዝቦች ሆይ  በወልድያ እና በቆቦ ለተፈጸመው እልቂት […]

Read More →
Latest

ናይጄሪያዊው ሰባት ዓመት ፅኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ናይጄሪያዊው ሰባት ዓመት ፅኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት

ሪፖርተር ፡ ታምሩ ጽጌ እንዳይመረትና እንዳይዘዋወር ክልከላ የተጣለበትን አደንዛዥ ዕፅ (ኮኬይን) ይዞ ለማለፍ ሲሞክር ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በተደረገ ፍተሻ በቁጥጥር ሥር ውሎ ክስ የተመሠረተበት ናይጄሪያዊ፣ በሰባት ዓመታት ፅኑ እስራትና በ15,000 ብር እንዲቀጣ ውሳኔ ተሰጠ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ወንጀል ችሎት፣ ቅጣት የጣለበት ናይጄሪያዊ […]

Read More →
Latest

‹‹ኢትዮጵያውያን የህዳሴ ግድቡን ለመገንባት ጫናውን ለብቻቸው ስለተሸከሙ ዕዳ አለብን›› – የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር  

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ‹‹ኢትዮጵያውያን የህዳሴ ግድቡን ለመገንባት ጫናውን ለብቻቸው ስለተሸከሙ ዕዳ አለብን›› – የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር  

ማለዳ መረጃ ማእከል የእርስዎ የዜና አውታር ሪፖርተር: ዮሐንስ አንበርብር የኢትዮጵያና ግብፅ የሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ ይጀመራል የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድቡን በመገንባት ጫናውን ለብቻቸው እንደተሸከሙ፣ የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህንን የተናገሩት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን መልዕክት ሲያደርስና በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ […]

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ የታሠሩ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ተጠየቀ

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በኢትዮጵያ የታሠሩ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ተጠየቀ

 Maleda Times Media Group ኢትዮጵያ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ጠየቀ። ድርጅቱ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተዉ የተሻለ የፖለቲካ መድረክ በሀገሪቱ ለመፍጠር ፤የኢትዮጵያ መንግስት በፀረ ሽብር ሕጉ «ጥፈተኛ ናችሁ »ብሎ ያሰራቸዉን ጋዜጠኞች ሊለቅ ይገባል። ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተዉ ይህ ድርጅት ጋዜጠኞቹ እንዲፈቱ የጠየቀዉ፤የኢትዮጵያ መንግስት በወንጀል ድርጊት የተፈረደባቸዉና በዓቃቬ ህግ […]

Read More →
Latest

ኔዘርላንድስ የኤርትራውን አምባሳደር “ተቀባይነት የሌለው ሰው” ስትል አወጀች

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ኔዘርላንድስ የኤርትራውን አምባሳደር “ተቀባይነት የሌለው ሰው” ስትል አወጀች

 ኔዘርላንድስ የኤርትራውን አምባሳደር ተከስተ ገብረመድህን ዘሙይን በሀገሯ ተቀባይነት የሌለው ሰው በማለት ኔዘርላንድን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች። በኔዘርላንድስ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር በተጻፈ ደብዳቤ አምባሳደሩ ለምን ከሀገር እንዲወጡ እንደተወሰነ በዝርዝር ተቀምጧል። ደች አርጎስ የተባለው ሬዲዮ ዘገባን ተከትሎ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ በጻፉት ደብዳቤ ከዚህ ውሳኔ የደረሱት፤ የኤርትራ ስደተኞች የቆንሱላ አገልግሎቶችን ለማግኘት በኤርትራ ኤምባሲ የዲያስፖራ ግብር እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ ብለዋል። የውጪ […]

Read More →
Latest

አቶ አባይ ወልዱ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on አቶ አባይ ወልዱ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

By  Getu Temesgen Maleda Times Media group  ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሹመት ሰጡ። በዚህም መሰረት አቶ አባይ ወልዱን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እንዲሁም ወይንሸት ታደሰን የአፍሪካ ህብረት ቋሚ መልእክተኛ ባለሙሉ ስልጣን ሆነው መሾማቸውን የፕሬዘዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል። በቅርቡ በአፍሪካ ኅብረትና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ፣ የሹመት […]

Read More →
Latest

አንድም እናት መሞት የለባትም በሚለው የመንግስት አዋጅ ወጣቶች በሃኪሞች ግዴለሽነት እየሞቱ ነው ።

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on አንድም እናት መሞት የለባትም በሚለው የመንግስት አዋጅ ወጣቶች በሃኪሞች ግዴለሽነት እየሞቱ ነው ።

በሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ አጣዬ ከተማ ባለው ሆስፒታል እየተከናወነ ያለው አስደንጋጭ ትእይንት ህዝብን አስደንግጧል ፣ ባለፉት ወራት ብዙ ወጣቶች ወደ ሆስፒታሉ ገብተው ህይወታቸውን እያጡ መመለሳቸው መንግስትም ምላሽ እንዲሰጣቸው ፣ህዝቡም የአመለካከት አድማሱን አስፍቶ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ ገልጠዋል ። በትላንትናው እለት ከዞኑ መስተዳድር ከሚኖሩ ዜጎች ለማለዳ እና ዘሃበሻ መረጃ ማእከል አቤቱታቸውን ያደረሱን ግለሰቦች […]

Read More →
Latest

ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት

By   /  January 3, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት

  ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት የደርግ ባለስልጣናት በአስራ አንደኛው ሰዓት ላይ ከርቸሌን ማሰማመር ጀምረው ነበር።   በወቅቱ ምን እንደታያቸው ግልጽ ባይሆንም፤የኋላ ኋላ ግን ያንን ማድረጋቸው እንደጠቀማቸው አይተናል። በጅምር ላይ ከነበሩ የልማት ተቋማት ይልቅ ይህ የእስር ቤት  ግንባታ ቅድሚያ ተሰጠውና፣  ከርቸሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ “አለም በቃኝ” የተሰነውን ክፍል እንዲገነባ አደረጉ።   በመጨረሻም “አለም በቃኝ”  የደርጎች  ማረፍያ […]

Read More →
Latest

ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ :- ብዙ ዜጎች በሚሞቱባት ሀገር ፓርቲዎችን በሴራ እያፈረሱ ለአገዛዙ እድሜ ማራዘሚያነት እንዲውሉ መስራት ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ሀገራዊ በደል ነው። 

By   /  January 2, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ :- ብዙ ዜጎች በሚሞቱባት ሀገር ፓርቲዎችን በሴራ እያፈረሱ ለአገዛዙ እድሜ ማራዘሚያነት እንዲውሉ መስራት ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ሀገራዊ በደል ነው። 

ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጉዳዩ:- ፓርቲያችንን አላማውን ለማሳት የሚያደርጉትን ተግባር እንዲያቆሙ ስለማሳሰብ ሰማያዊ ፓርቲ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የድርሻውን ሃላፊነት ለመወጣት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ወጣት ሳሙኤል አወቀን ጨምሮ ብዙ አባላት ውድ የሆነውን የህይወት መስዕዋትነት ከፍለዋል። ቆራጥ አባሎቹም በየማጎሪያ ቤቱ እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ብዙዎች አካላቸው ጎድሉዋል፣ ከስራ ተባረዋል፣ ተፈናቅለዋል፣ ቤተሰባቸው ተበትኑዋል። ነገር ግን ይህንን ብዙ መስዕዋትነት የተከፈለበትን ፓርቲ […]

Read More →
Latest

የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር!

By   /  December 27, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር!

የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር! ስማቸው ይልተጠቀሰ ብዙ አስርሽዎሽ በእስር እየማቀቁ እንደሚገኙ ለአፍታም አይዘንጋ። እነሱም ይፈቱ የታሰሩለት የነፃነት ጥያቄም ይመለስ! ——– 1. ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ 2. ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ 3. ጋዜጠኛ ደርሰማ ሶሪ 4. ጋዜጠኛ ካሊድ መሐመድ 5. ጦማሪ ዘላለም ወርቃገኘሁ 6. አቶ አንዱአለም አራጌ (አንድነት) 7. ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar