የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ
የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ ኦቦ ለማ መገርሳ ህወሃት ያጎራቸውን 2,345 እስረኞች ነጻ አወጡ የሚለውን ዜና በቀኝ እየሰማን፣ የጉዱ አንዳርጋቸው መግላጫ ደግሞ በግራ በኩል ብቅ አለ። ሰበር ጋዜጣዊ መግለጫ። በርግጥም “ወገብ የሚሰብር”። ልዩ መግለጫው ተከባብዶ ሲነገረን “ገዱ ደግሞ ስንት ሺህ አማሮችን ከእስር አስለቀቀ” እያልን በጉጉት ባንጠብቅም “የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ሕዝቦች ሆይ በወልድያ እና በቆቦ ለተፈጸመው እልቂት […]
Read More →ናይጄሪያዊው ሰባት ዓመት ፅኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት
ሪፖርተር ፡ ታምሩ ጽጌ እንዳይመረትና እንዳይዘዋወር ክልከላ የተጣለበትን አደንዛዥ ዕፅ (ኮኬይን) ይዞ ለማለፍ ሲሞክር ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በተደረገ ፍተሻ በቁጥጥር ሥር ውሎ ክስ የተመሠረተበት ናይጄሪያዊ፣ በሰባት ዓመታት ፅኑ እስራትና በ15,000 ብር እንዲቀጣ ውሳኔ ተሰጠ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ወንጀል ችሎት፣ ቅጣት የጣለበት ናይጄሪያዊ […]
Read More →‹‹ኢትዮጵያውያን የህዳሴ ግድቡን ለመገንባት ጫናውን ለብቻቸው ስለተሸከሙ ዕዳ አለብን›› – የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር
ማለዳ መረጃ ማእከል የእርስዎ የዜና አውታር ሪፖርተር: ዮሐንስ አንበርብር የኢትዮጵያና ግብፅ የሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ ይጀመራል የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድቡን በመገንባት ጫናውን ለብቻቸው እንደተሸከሙ፣ የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህንን የተናገሩት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን መልዕክት ሲያደርስና በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ […]
Read More →በኢትዮጵያ የታሠሩ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ተጠየቀ
Maleda Times Media Group ኢትዮጵያ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ጠየቀ። ድርጅቱ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተዉ የተሻለ የፖለቲካ መድረክ በሀገሪቱ ለመፍጠር ፤የኢትዮጵያ መንግስት በፀረ ሽብር ሕጉ «ጥፈተኛ ናችሁ »ብሎ ያሰራቸዉን ጋዜጠኞች ሊለቅ ይገባል። ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተዉ ይህ ድርጅት ጋዜጠኞቹ እንዲፈቱ የጠየቀዉ፤የኢትዮጵያ መንግስት በወንጀል ድርጊት የተፈረደባቸዉና በዓቃቬ ህግ […]
Read More →ኔዘርላንድስ የኤርትራውን አምባሳደር “ተቀባይነት የሌለው ሰው” ስትል አወጀች
ኔዘርላንድስ የኤርትራውን አምባሳደር ተከስተ ገብረመድህን ዘሙይን በሀገሯ ተቀባይነት የሌለው ሰው በማለት ኔዘርላንድን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች። በኔዘርላንድስ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር በተጻፈ ደብዳቤ አምባሳደሩ ለምን ከሀገር እንዲወጡ እንደተወሰነ በዝርዝር ተቀምጧል። ደች አርጎስ የተባለው ሬዲዮ ዘገባን ተከትሎ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ በጻፉት ደብዳቤ ከዚህ ውሳኔ የደረሱት፤ የኤርትራ ስደተኞች የቆንሱላ አገልግሎቶችን ለማግኘት በኤርትራ ኤምባሲ የዲያስፖራ ግብር እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ ብለዋል። የውጪ […]
Read More →አቶ አባይ ወልዱ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ
By Getu Temesgen Maleda Times Media group ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሹመት ሰጡ። በዚህም መሰረት አቶ አባይ ወልዱን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እንዲሁም ወይንሸት ታደሰን የአፍሪካ ህብረት ቋሚ መልእክተኛ ባለሙሉ ስልጣን ሆነው መሾማቸውን የፕሬዘዳንት ጽ/ቤት አስታውቋል። በቅርቡ በአፍሪካ ኅብረትና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ወይንሸት ታደሰ፣ የሹመት […]
Read More →አንድም እናት መሞት የለባትም በሚለው የመንግስት አዋጅ ወጣቶች በሃኪሞች ግዴለሽነት እየሞቱ ነው ።
በሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ አጣዬ ከተማ ባለው ሆስፒታል እየተከናወነ ያለው አስደንጋጭ ትእይንት ህዝብን አስደንግጧል ፣ ባለፉት ወራት ብዙ ወጣቶች ወደ ሆስፒታሉ ገብተው ህይወታቸውን እያጡ መመለሳቸው መንግስትም ምላሽ እንዲሰጣቸው ፣ህዝቡም የአመለካከት አድማሱን አስፍቶ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ ገልጠዋል ። በትላንትናው እለት ከዞኑ መስተዳድር ከሚኖሩ ዜጎች ለማለዳ እና ዘሃበሻ መረጃ ማእከል አቤቱታቸውን ያደረሱን ግለሰቦች […]
Read More →ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት
ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት የደርግ ባለስልጣናት በአስራ አንደኛው ሰዓት ላይ ከርቸሌን ማሰማመር ጀምረው ነበር። በወቅቱ ምን እንደታያቸው ግልጽ ባይሆንም፤የኋላ ኋላ ግን ያንን ማድረጋቸው እንደጠቀማቸው አይተናል። በጅምር ላይ ከነበሩ የልማት ተቋማት ይልቅ ይህ የእስር ቤት ግንባታ ቅድሚያ ተሰጠውና፣ ከርቸሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ “አለም በቃኝ” የተሰነውን ክፍል እንዲገነባ አደረጉ። በመጨረሻም “አለም በቃኝ” የደርጎች ማረፍያ […]
Read More →ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ :- ብዙ ዜጎች በሚሞቱባት ሀገር ፓርቲዎችን በሴራ እያፈረሱ ለአገዛዙ እድሜ ማራዘሚያነት እንዲውሉ መስራት ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ሀገራዊ በደል ነው።
ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጉዳዩ:- ፓርቲያችንን አላማውን ለማሳት የሚያደርጉትን ተግባር እንዲያቆሙ ስለማሳሰብ ሰማያዊ ፓርቲ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የድርሻውን ሃላፊነት ለመወጣት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ወጣት ሳሙኤል አወቀን ጨምሮ ብዙ አባላት ውድ የሆነውን የህይወት መስዕዋትነት ከፍለዋል። ቆራጥ አባሎቹም በየማጎሪያ ቤቱ እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ብዙዎች አካላቸው ጎድሉዋል፣ ከስራ ተባረዋል፣ ተፈናቅለዋል፣ ቤተሰባቸው ተበትኑዋል። ነገር ግን ይህንን ብዙ መስዕዋትነት የተከፈለበትን ፓርቲ […]
Read More →የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር!
የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር! ስማቸው ይልተጠቀሰ ብዙ አስርሽዎሽ በእስር እየማቀቁ እንደሚገኙ ለአፍታም አይዘንጋ። እነሱም ይፈቱ የታሰሩለት የነፃነት ጥያቄም ይመለስ! ——– 1. ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ 2. ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ 3. ጋዜጠኛ ደርሰማ ሶሪ 4. ጋዜጠኛ ካሊድ መሐመድ 5. ጦማሪ ዘላለም ወርቃገኘሁ 6. አቶ አንዱአለም አራጌ (አንድነት) 7. ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ […]
Read More →