www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 20
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 20
Latest

ለማ መገርሳ “አውሬውን አቁስለነዋል፤ ይህ ግን በቂ አይደለም” እያሉ ነው ክንፉ አሰፋ

By   /  December 27, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ለማ መገርሳ “አውሬውን አቁስለነዋል፤ ይህ ግን በቂ አይደለም” እያሉ ነው ክንፉ አሰፋ

ለማ መገርሳ “አውሬውን አቁስለነዋል፤ ይህ ግን በቂ አይደለም” እያሉ ነው ክንፉ አሰፋ         “አውሬው ቆስሏል*። ቆስሎ ስላልተኛ፣ ማቁሰሉ ብቻ በቂ አይደለም። ተመልሶ እንዳይመጣ እርግጠኞች መሆን አለብን።” የሚለው ቃል የወጣው ከ”ጽንፈኛው ዲያስፖራ” ወይንም ከተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች አይደለም። ከአውሬው ጋር አጋር ሆኖ ከሚሰራ ድርጅት መሪ ነው። ያውም በገዥው ፓርቲ ልሳን። የ26 ዓመቱ ፖለቲካ እየተንከባለለ እዚህ ላይ ደርሷል። […]

Read More →
Latest

Maleda Radio program live from WGHC 98.3 FM

By   /  December 17, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Maleda Radio program live from WGHC 98.3 FM

Read More →
Latest

መቶ አለቃ እሸቱ አለሙ እድሜልክ እስራት ስተፈረዳባቸው

By   /  December 15, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on መቶ አለቃ እሸቱ አለሙ እድሜልክ እስራት ስተፈረዳባቸው

ዘሄግ (14 dec. 17) ዛሬ ዲሴምበር 15 ቀን 2017 ከቀትር በኋላ በሆላንድ ዘሄግ ከተማ የዋለው ችሎት በመቶ አለቃ በእሸቱ አለሙ አቃቤ ህግ ባቀረበባቸው የጦር ወንጀል ክስ እድሜልክ እስራት በይኖባቸዋል። በተጠቀሳባቸው ክስ በሙሉ ጥፋተኛ ተብለዋል። ከሁለተኛው አለም ጦርነት በህዋላ እንዲህ አይነት ፍርድ በሆላንድ ሃገር ሲሰጥ የመጀመርያው መሆኑን አቃቤ ህግ ተናግረዋል። በሃገሪቱ ህግ የእድሜ ልክ እስራት አመክሮ […]

Read More →
Latest

“ነን ሶቤ (ዋሸሁ እንዴ?) ” ይላል የአምቦው ፈርጥ ሃጫሉ ክንፉ አሰፋ

By   /  December 10, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on “ነን ሶቤ (ዋሸሁ እንዴ?) ” ይላል የአምቦው ፈርጥ ሃጫሉ ክንፉ አሰፋ

“ነን ሶቤ (ዋሸሁ እንዴ?) ” ይላል የአምቦው ፈርጥ ሃጫሉ ክንፉ አሰፋ         “ዋሸሁ እንዴ?” (ነን ሶቤ)  ሲል ይጠይቃል፣ ድምጻዊ  ሃጫሉ ሁንዴሳ። ይህንን ጥያቄ የሚያቀርበው ለታዳሚው ሕዝብ አይደለም። በአስር ሺዎች የታደሙበት የኮንሰርት አዳራሽ  ውስጥ ከታዳሚው ፊት-ለፊት ለተቀመጡት ለእነ አባዱላ ገመዳ፣ ወይንም ደግሞ ለእነ ለማ መገርሳ ይመስላል።ከፍ ሲል ደግሞ ኮንሰርቱን በቀጥታ ስርጭት እየተከታተሉ ላሉት የአድዋ ባለ ግዜዎች የቀረበ ጥያቄ ነው።            ይህ ድምጸ-መረዋ ወጣት በምርጥ ቅላፄውያንጎራጎረው ፉከራ […]

Read More →
Latest

Maleda Amharic Radio From WGHC 98.3 FM

By   /  November 26, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ  /  Comments Off on Maleda Amharic Radio From WGHC 98.3 FM

Read More →
Latest

የማስተር ፕላኑ ጉዳይ እና የረቂቅ አዋጅ ጉዞ

By   /  November 26, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የማስተር ፕላኑ ጉዳይ እና የረቂቅ አዋጅ ጉዞ

“ማስተር ፕላኑ ተመልሶ መጣ!” – ረቂቅ አዋጁ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ተመርቷል ዮሐንስ አንበርብር ፓርላማው ሐሙስ ኅዳር 14 ቀን 2010 ዓ.ም. የነበረውን መደበኛ ስብሰባ ለማካሄድ የሚያስፈልገውን ምልዓተ ጉባዔ ለጥቂት በማሟላት፣ ለዕለቱ በያዛቸው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ በዕለቱ የነበረው መደበኛ ስብሰባ ከመበተን የተረፈውም ከአጠቃላይ አባላቱ 275 አባላት ብቻ ተገኝተው ነው፡፡ በሁለት ረድፍ ከተከፈለው የፓርላማው መቀመጫዎች በእጅጉ […]

Read More →
Latest

zimbabe presidant Mugabe ‘conifined his house’

By   /  November 15, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on zimbabe presidant Mugabe ‘conifined his house’

Address made by Zimbabwe Major General SB Moyo, Chief of Staff Logistics, on national television after the military seized power. HARARE, Zimbabwe — Zimbabwe’s military said early Wednesday that it had taken custody of President Robert Mugabe, the world’s oldest head of state and one of Africa’s longest-serving leaders, in what increasingly appeared to be […]

Read More →
Latest

አርቲስ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ዛሬ በቤቱ ለጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ግብዣ አደረገለት።

By   /  November 11, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, music, Music Clip, ማለዳ ራዲዮ  /  Comments Off on አርቲስ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ዛሬ በቤቱ ለጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ግብዣ አደረገለት።

ተወዳጁ አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ለጋዜጠኛ ተመስገን ደስአለኝ የእነኳን በሰላም ተለቀቀክ ጀግንነትህ እስርህን በሰላም መፈፀምህ ነው የሚለውን የደስታ ሰሜት መግለጫ አሰመልክቶ በቤቱ ትልቅ ግብዣ አድርጎለታል ። እንደማለዳ ሪፖርት ከሆነ በቤቱ ወሰጥ የሚገኙትንም ታሪካዊ ቅርሶችን እና ስቱዲዮውን አስጎብኝቶታል ። ቴዲ ለባለስልጣናት ሳይሆን ለንፁሃን አእምሮ የቆመ መሆኑን አሳይቶአል ፣ስልጣንን ሳይሆን ሰውነትን አስበልጦ አይቷል። አርቲስ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከተለያዩ የአገር ውስጥ ሚዲያዎች ለተወጣጡ ጋዜጠኞች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ ማብራሪያ ሰጡ፡፡

By   /  November 9, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከተለያዩ የአገር ውስጥ ሚዲያዎች ለተወጣጡ ጋዜጠኞች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ ማብራሪያ ሰጡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከተለያዩ የአገር ውስጥ ሚዲያዎች ለተወጣጡ ጋዜጠኞች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ ማብራሪያ ሰጡ፡፡* በማብራሪያው በኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሱማሌ ክልሎች ድንበር አዋሳኝ አከካበባበቢ ባሉ ዞኖች ውስጥ በአንዳንድ አካባቢዎች ተፈጥሮ የነበረው ግጭት፣ በሙሰኞች ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ፣ የውጭ ምንዛሬ ተመን ማስተካከያና ተያያዥ ጉዳዮች ተዳስሰዋል፡፡************************************************************************ ሙሉውን መግለጫ እንደሚከተለው ያልብቡ——————————————————————————- የኢትዮጵያ ብሄራዊ የደህንነት […]

Read More →
Latest

NEWS: ETHIOPIA COURT ACQUITS A JOURNALIST, OPPOSITION PARTY MEMBER FROM CHARGES UNDER DEFUNCT STATE OF EMERGENCY

By   /  November 8, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on NEWS: ETHIOPIA COURT ACQUITS A JOURNALIST, OPPOSITION PARTY MEMBER FROM CHARGES UNDER DEFUNCT STATE OF EMERGENCY

 addisstandard / Addis Abeba, Nov. 8/2017 – The Federal High Court Bole Branch, third Bench has today acquitted journalist Elias Gebru & opposition party member Daniel Shibeshi  from criminal charges brought against both under Ethiopia’s defunctState of Emergency (SoE). Both Elias and Daniel were first detained along with Anania Sorri on Nov. 18, 2016 for ‘violating’ a section under the […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar