www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 22
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 22
Latest

ሪያድ ኤየርፖርት በፍንዳታ ተናወጠች

By   /  November 5, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ሪያድ ኤየርፖርት በፍንዳታ ተናወጠች

በሳኡዲአረቢያ ሪያድ ከተማ የሚገኘው አለም አቀፍ የአየር ማረፊያ በፍንዳታ ተናውጣ ውላለች ።ከሳኡዲ አረቢያ ያደረሱን የመረጃ ምንጫችን ከተንቀሳቃሽ ምስል ጋር አያይዘው የላኩልን ሲሆን ፣ከባድ ፍንዳታ እና ከፍተኛ ጭስ የተሞላበት የአየር ግፊት እንዳለው ለመረዳት ችለናል።   በፍንዳታው ላይ ሀላፊነት የወሰደ አካል ባይኖርም በሰዎች ህይወት ላይ ጥፋት ሳይደርስ እንደማይቀር ተገምቷል ቁጥራቸው በውል ባይታወቅም፣ ቁስለኞችም አሉ ሲሉ መግለፃቸውን  ማለዳ […]

Read More →
Latest

በችካጎ የመኪና አደጋ ኢትዮጵያዊው ታክሲ አሸከርካሪ ህይወቱ አለፈ

By   /  November 1, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on በችካጎ የመኪና አደጋ ኢትዮጵያዊው ታክሲ አሸከርካሪ ህይወቱ አለፈ

በቅርብ ጎን በኩል በሚገኘው የታክሲ ካቢድ ሹፌሩ እና የሌላኛው መኪና አሽከርካሪ ሁለቱም ሰዎች የሞት አደጋ ደረሰባቸው ከ 3 ሰዓት በኋላ ያለው ሰዓት በኖርዝክ ክላርክ 1000 ብሎክ ላይ ነበር ይህ አደጋ የተፈጸመው የአንድ የሃይዳይ ሰናዳ አሽከርካሪ በክላክ ደቡብ በኩል በመጓዝ ላይ ሳለ በከፍተኛ ፍጥነት በመጓዝ በቀይ መብራትን በመጣስ ወይንም መቆም አልቻለም የታክሲው ነጂ የሆነውን አቶ መኮንን […]

Read More →
Latest

በህንድ ሀገር የሚገኙ 1000 የኢትዮጲያ መምህራን በዶላር እጥረት ምክንያት ትምህርታቸውን ሊያቋርጡ ነው! መምህር ስዩም ተሾመ ለማለዳ ታይምስ መረጃ አጠናቅሮ ከአዲስ አበባ እንደላከው

By   /  October 28, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on በህንድ ሀገር የሚገኙ 1000 የኢትዮጲያ መምህራን በዶላር እጥረት ምክንያት ትምህርታቸውን ሊያቋርጡ ነው! መምህር ስዩም ተሾመ ለማለዳ ታይምስ መረጃ አጠናቅሮ ከአዲስ አበባ እንደላከው

    መንግስት ትኩረት ሰጥቸዋለሁ ለሚለው “የትምህርት ጥራት” በተለይም “የከፍተኛ ትምህርት ጥራት” የመምህራን ልማት ዋና የትኩረት አቅጣጫ እንደሆነ በተለያዩ ጊዚያት ሲለፍፍ ቆይቷል። ይህን ለማሳካት የከፍተኛ ት/ት ተቋማት መምህራን የትምህርት ደረጃ፤ 0% የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 75% የሁለተኛ ዲግሪ እና 25% የሶስተኛ ዲግሪ እንዲሆን እየሰራ መሆኑን በተደጋጋሚ መግለፁ ይታወሳል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር አመታዊ እቅድና ሪፖርቶች ይህን ያመለክታሉ። በዚህ መሠረት፣ የት/ት ሚኒስቴር […]

Read More →
Latest

“በጥልቅ ሀዘን ውስጥ ላለ ሰው ትንቢት አትናገር !”

By   /  October 26, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on “በጥልቅ ሀዘን ውስጥ ላለ ሰው ትንቢት አትናገር !”

ዳንኤል ሽበሽ እንደጻፈው ——————”””””””—————- ዛሬ ጥቅምት 16 ቀን፡ 2010 ዓም ጠቅላይ ሚኒስትራቸው የፕ/ት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ለሕ/ተ/ም ያደረጉትን መክፈቻ ንግግር ተከትለው የሰጡትን ማብራሪያ (brief) አዳመጥኩኝ ፡፡ አንድ ሪፖርት የሚቀዳው ከዕቅድ እስከ ድርጊት ካለው ክፍል ውስጥ መሆኑ ግልጽ ነው ፡፡ ካልዋሸን ወይም ካልተሳሳትን በስተቀር ሪፖርት እውነት መሆን አለበት ፡፡ ከዚህ ሀሳብ ስንነሳ አንገት ስላስደፋን የመንግሥታቸው ሪፖርት […]

Read More →
Latest

የግንቦት ሰባት ፓርቲ ስብሰባ ላይ የህብር ሬዲዮ ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋን የመቅረጸ ድምጽ እና ካሜራ ይዞ ገብቶ ከስፍራው ገብቶ እንዳይዘግብ ከለከሉት

By   /  October 26, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የግንቦት ሰባት ፓርቲ ስብሰባ ላይ የህብር ሬዲዮ ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋን የመቅረጸ ድምጽ እና ካሜራ ይዞ ገብቶ ከስፍራው ገብቶ እንዳይዘግብ ከለከሉት

በላስቬጋስ ይከናወን የነበረውን የግንቦት ሰባት የገንዘብ ማሰባሰብ ፕሮግራም ላይ ደጋፊዎቹን እና ሌሎች ነጻነት ናፋቂ አባላትን ገንዘብ ማሰባሰብ ላይ የሚገኘው የግንቦት ሰባት የገንዘብ ቡድን የነጻ ጋዜጠኞች የአመራር አካል እና የህብር ሬዲዮ ዋና አዘጋጅ የሆነውን ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ ከስፍራው ሆኖ እንዳይዘግብ ከአመራር አካላቶች በተሰጠው ትእዛዝ መሆኑን ለማለዳ ታይምስ የደረሰው ዘገባ ያመለክታል። ጋዜጠኛው ከስብሰባ አዘጋጆች ጋር የነበረውን የመረጃ […]

Read More →
Latest

የደች ሆላንድ መንግስት እማኝ በ1970 ዎቹ ለተፈጸመ የጦር ወንጀል ችሎት ኢትዮጵያዊውን ለፍርድ ያቀርባል

By   /  October 25, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የደች ሆላንድ መንግስት እማኝ በ1970 ዎቹ ለተፈጸመ የጦር ወንጀል ችሎት ኢትዮጵያዊውን ለፍርድ ያቀርባል

አምስተርዳም (ሮም) – አንድ የደች ዜጋ የሆነ ኢትዮጵያዊ እ.ኤ.አ. በ 1970 ዎቹ ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ የጦር ወንጀል በመፍጠሩ ክስ ተመስርቶ በኔዘርላንድ ውስጥ ለፍርድ ይቀርባል. በኢትዮጵያ የተወለደው የ 63 ዓመት የሆነውን ግለሰብ በ 1970 ዎቹ መገባደጃ ላይ የቀድሞው የኢትዮጵያ መሪ የነበሩት ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም ተቃዋሚዎች ማሠቃየትን, ጥቃቶችን እና ግድያን በማድረጉ የወንጀሉ ተጠቂዎች በኢትዮጵያዊያኖች የሆኑት ደግሞ ጎጃም አካባቢ […]

Read More →
Latest

Ethiopia PM’s ex-top advisor must be prosecuted – E.U. MP

By   /  October 19, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopia PM’s ex-top advisor must be prosecuted – E.U. MP

     ETHIOPIA Bereket Simon, a former top advisor to Ethiopian Premier Hailemariam Desalegn must be prosecuted for crimes against Ethiopians. This is the view expressed by a Member of the European parliament, Ana Gomes, after news of the Bereket’s resignation was announced on earlier this week. The Portuguese politician who doubles as a Socialist […]

Read More →
Latest

የአቶ በቀለ ገርባ የይግባኝ ክርክር ተሰማ

By   /  October 19, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የአቶ በቀለ ገርባ የይግባኝ ክርክር ተሰማ

  “ፍርድ ቤቱ ወደ ክርክር መግባቱ አግባብ አይደለም” አቃቤ ህግ የአቶ ዮናታን ተስፋዬ ይግባኝ አቃቤ ህጉ “ፊልድ ወጥቷል” በሚል ሰበብ ሳይሰማ ቀርቷል (በጌታቸው ሺፈራው) ተከሰውበት ከነበረው የ”ሽብር ክስ” በብይን ወደ መደበኛ ወንጀል ህግ ተቀይሮላቸው ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት የዋስትና ጥያቄ አቅርበው ውድቅ የተደረገባቸው የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ የዋስትና […]

Read More →
Latest

አቶ በረከት ስምኦን ሥልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ

By   /  October 16, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on አቶ በረከት ስምኦን ሥልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ

Amharic navigation ክፍሎች Image copyrightAFP በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል የኢንዱስትሪ ዘርፍ መሪ ሚኒስትር ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ በረከት ስምኦን ሃላፊነታቸውን በፈቃዳቸው ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ። ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለቢቢሲ እንዳረጋገጡት አቶ በረከት የሥራ መልቀቂያ ጥያቄያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስገብተዋል። አቶ በረከት ስምኦን ለበርካታ ዓመታት በቦርድ ሰብሳቢነት ሲመሩት ከነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ሊለቁ እንደሆነ […]

Read More →
Latest

Ethiopia’s ethnic federalism is being tested

By   /  October 10, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopia’s ethnic federalism is being tested

Violence between ethnic groups has put the country on edge  Print edition | Middle East and Africa Oct 7th 2017| HARAR FOR centuries the city of Harar, on the eastern fringes of the Ethiopian highlands, was a sanctuary, its people protected by a great wall that surrounded the entire city. But in the late 19th century […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar