www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 8
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 8
Latest

“በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አገር ውስጥ ያለውን ህዝብ “ተነስ ውጣ” ከሚሉ የግጭት አነሳሽ መልዕክቶች ይልቅ ለአገር ሰላምና አንድነት የሚጠቅሙ ስራዎች ላይ እገዛ ማድረግ ይኖርባቸዋል” ሲሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ ተናገሩ።

By   /  July 18, 2020  /  Addis Admas, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on “በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አገር ውስጥ ያለውን ህዝብ “ተነስ ውጣ” ከሚሉ የግጭት አነሳሽ መልዕክቶች ይልቅ ለአገር ሰላምና አንድነት የሚጠቅሙ ስራዎች ላይ እገዛ ማድረግ ይኖርባቸዋል” ሲሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ ተናገሩ።

“በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አገር ውስጥ ያለውን ህዝብ “ተነስ ውጣ” ከሚሉ የግጭት አነሳሽ መልዕክቶች ይልቅ ለአገር ሰላምና አንድነት የሚጠቅሙ ስራዎች ላይ እገዛ ማድረግ ይኖርባቸዋል” ሲሉ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ ተናገሩ። በተለያዩ አለም አገሮች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለአገሪቱ ልማት፣ ዴሞክራሲና ሰላም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረጉ ይገኛሉ። በዚያው ልክ በአገሪቱ ያለውን ሰላም ለማደፍረስ ከውጭ ሆነው ‘ተነስ […]

Read More →
Latest

በደምቢዶሎ “ተማሪዎችን አግተዋል” በሚል የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች በሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

By   /  July 18, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on በደምቢዶሎ “ተማሪዎችን አግተዋል” በሚል የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች በሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው

****************** በደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የነበሩና ወደ ቤተሰቦቻቸው በመጓዝ ላይ የነበሩ “ተማሪዎችን አግተዋል” በሚል ወንጀል የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች በዛሬው ዕለት በሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው ፡፡ በእነ ከሊፋ አብዱረሂማን በሚጠራው የክስ መዝገብ ውስጥ 17 ግለሰቦች በጠቅላይ ዓቃቤ ህግ 3 ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት ክሱን አድምጧል፡፡ ህዳር 24 እና 25 ፣2012 በደምቢ […]

Read More →
Latest

በለንደን ከፍተኛ የሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

By   /  July 18, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on በለንደን ከፍተኛ የሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

በሃጫሉን ግድያ አስመልክቶ በሃገራችን ኢትዮጵያ በተለይም በኦሮሚያ አካባቢ በግፍ የተገደሉትን ንጹሃንን በማሰብ እና ለተደረገው የዘር ማጥፋት ወንጀልን በመቃወም እና ፍትህን ለማግኘት ያስችል ዘንድ ኢትዮጵያውያኖች በእንግሊዝ አደባባይ መውጣታቸው ተገልጿል። በዛሬው እለት ከማለዳው ጀምሮ ሲተም የነበሩት ኢትዮጵያውያኖች አረንጓዴ ቢጫ ቀዩን ባንዲራ በማውለብለብ የህዝባቸው የሃገራቸው አለኝታ የሆነውን አርማ ይዘው መንቀሳቀሳቸውን ገልጸዋል። ይህም ሆኖ ሳለ በአሁን ሰአት የሃጫሉ መገደል […]

Read More →
Latest

ትንሽ ስለ ኤልያስ መልካ በዘለአለም ገብሬ

By   /  June 17, 2020  /  Addis Admas, AFRICA  /  Comments Off on ትንሽ ስለ ኤልያስ መልካ በዘለአለም ገብሬ

ትንሽ ስለ ኤልያስ መልካ ኤልያስ መልካ በጣም ጎበዝ ከሚባሉት ሙዚቃ ተጨዋቾች ተርታ ከሚሰለፉት ውስጥ ግንባር ቀደሙን የሚይዝ ታላቅ ሰው ነው ። ኤልያስ በብዙዎች ዘንድ ልብ ውስጥ የገባው የተለያዩ ሙዚቃዎችን በማቀናበር እንደሆነ ማንም ያውቃል፣ ከቴዲ አፍሮ ጀምሮ ፣ ሃይሌ ሩት ፣ ጆኒ ራጋ፣ ዘሪቱ ከበደ፣ ሞኒካ ሲሳይ ታምራት ደስታ ፣ ማኪያ በሃይሉ፤ ሸዋንዳኝ ሃይሉ፣ እና ሌሎቹም […]

Read More →
Latest

ማስተር ካርድ ፋውንደሽን ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ ነው

By   /  June 8, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on ማስተር ካርድ ፋውንደሽን ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ ነው

  ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተጎዱ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሊደግፍ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማስተር ካርድ ፋውዴሽን ከኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን እና ፈርስት ኮንሰልት አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው የድጋፍ ፕሮግራሙን ይፋ ያደረገው። የአስቸኳይ የድጋፍ ፕሮግራሙም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑም ከማስተር ካርድ ፋውዴሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል። […]

Read More →
Latest

የቆዳ ፋብሪካዎች ከአንድ ወር በኋላ ለሠራተኞች ደሞዝ መክፈል እንደሚቸገሩ አስታወቁ

By   /  June 8, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on የቆዳ ፋብሪካዎች ከአንድ ወር በኋላ ለሠራተኞች ደሞዝ መክፈል እንደሚቸገሩ አስታወቁ

የቆዳ ፋብሪካዎች መንግሥት ለዘርፉ ብድር አገልግሎት ማመቻቸት ባለመቻሉ እና ለውጭ ኢንቬስተሮች (FDI) ብቻ ትኩረት በመሰጠቱ ምክንያት በኮቪድ 19 ምክንያት የተከሰተውን ችግር ተቋቁሞ መቀጠል እንደከበዳቸው እና ከወር በኋላ ደሞዝ መክፈል የማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውንም አስታውቀዋል። መንግሥት ተገቢውን ያህል ለዘርፉ ትኩረት ስላልሰጠን መቀጠል የማንችልበት ደረጃ ደርሰናል ለዛውም ካሉት አብዛኞቹ የቆዳ ፋብሪካዎች ከአንድ ወር የዘለለ የሚከፍሉት ደሞዝ የላቸውም […]

Read More →
Latest

ሐርመኒ ሆቴል ሙሉ በሙሉ ሥራ አቆመ

By   /  June 8, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on ሐርመኒ ሆቴል ሙሉ በሙሉ ሥራ አቆመ

    በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው እና ባለ አራት ኮከብ የሆነው ሐርመኒ ሆቴል ሙሉ በሙሉ ሥራ አቆመ። በኢትዮጵያ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ገበያ ከመቀዛቀዙ ጋር ተያይዞ ሆቴሉ ሙሉ በሙሉ መዘጋቱ የተገለጸ ሲሆን ከወራት በፊት በፈቃዳቸው እረፍት መውጣት የሚፈልጉትን ሠራተኞቹን ማስወጣት ጀምሮ እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። የሐርመኒ ሆቴል ሥራ አስኪያጅ ዜናዊ መስፍን ለአዲስ […]

Read More →
Latest

በኮሮና የተያዙ ሐኪሞችን በሥራ ላይ አሰማርቷል መባሉን ሆስፒታሉ አስተባበለ

By   /  June 8, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, NORTH AFRICA  /  Comments Off on በኮሮና የተያዙ ሐኪሞችን በሥራ ላይ አሰማርቷል መባሉን ሆስፒታሉ አስተባበለ

  በዘውዲቱ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የሕክምና ባለሞያዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸው በለይቶ ማቆያ ውስጥ መቀመጥ ሲገባቸው ሕመምተኞችን እያከሙ ይገኛሉ በሚል የተነሳውን ቅሬታ ሆስፒታሉ አስተባብሏል። አስተያየት ሰጪዎች ይህን ይበሉ እንጂ፣ የዘውዲቱ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ኤደን ዓለማየሁ ለአዲስ ማለዳ እንደገለጹት፣ ጥቆማው ሐሰት እንደሆነ እና የሆስፒታሉ ባልደረባ የሆነ አንድ የጤና ባለሙያ በቫይረሱ መጠቃቱ በምርመራ ከተረጋገጠ በኋላ በሆስፒታሉ ቅጥር […]

Read More →
Latest

ወይዘሮ ኬሪያ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤነታቸው መልቀቃቸውን ገለፁ

By   /  June 8, 2020  /  Addis Admas, EASTAFRICA, NORTH AFRICA  /  Comments Off on ወይዘሮ ኬሪያ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤነታቸው መልቀቃቸውን ገለፁ

  የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም በፈቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸውን ገለፁ፡፡ ወይዘሮ ኬሪያ በመቐለ ለትግራይ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ቀደም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤዎች ሀላፊነታቸውን በመልቀቅ ለተተኪው አፈጉባኤ ሲያስረክቡ የቆዩት መልቀቂያቸውን ለምክር ቤቱ በማቅረብ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ወይዘሮ ኬሪያ ሚያዚያ ወር 2010 ዓመተ ምህረት ላይ ነበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት […]

Read More →
Latest

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሁሉም ካምፓሶች የፊት ጭንብል መልበስ ግዴታ መሆኑን አስታወቀ

By   /  May 25, 2020  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA  /  Comments Off on አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሁሉም ካምፓሶች የፊት ጭንብል መልበስ ግዴታ መሆኑን አስታወቀ

************** በአገራችን የሚታየው የኮሮናቫይረስ ስርጭት ከዕለት ወደ ዕለት እያደገ በመምጣት በአሁኑ ወቅት አሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ የገለጸው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከግንቦት 17 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ካምፓሶቹ የፊት ጭንብል ማድረግን አስገዳጅ የሚያደርግ መመሪያ አውጥቷል። ዩኒቨርሲቲው የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ቀደም ሲል ያስተላለፋቸው መሠረታዊ የመከላከል ዘዴዎች የሆኑት እጅ መታጠብ፣ ርቀት መጠበቅ እና የፊት ጭንብል መጠቀም በመላው […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar